By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ እና ቡናማዎቹ ውድድር አመቱ በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማ

የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ እና ቡናማዎቹ ውድድር አመቱ በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

የውድድር አመቱ መጨረሻ በሆነዉ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ30ኛ ሳምንት ጨዋታ የመጀመሪያ ዕለት ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ቀን ዘጠኝ ሰዓት ላይ ያደረጉትን ጨዋታ ያለ ግብ 0ለ0 በሆነ አቻ ዉጤት አጠናቀዋል።

አስቀድሞ ለአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እና ረዳታቸው የማስታወሻ ፎቶ ግራፍ ስጦታ በማበርከት በጀመረዉ የዕለቱ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በፈጣን የመስመር ማጥቃት እና ፊት መስመር ላይ የሚገኙት ተጫዋቾች ኢላማ ያደረጉ ረጃድም ኳሶችን ከኋላ መስመር በመጣል አደጋ ለመፍጠር ሲጥሩ የተስተዋለ ሲሆን ነገር በመጀመሪያዎቹ ሀያ አምስት ያህል ደቂቃዎች አደገኛ የሚባል ተጠቃሽ ለግብ የቀረበ ሙከራ ለማድረግ ሲሞክሩ እምብዛም መመልከት አልተቻለም ነበር ። በዚህ ሂደት የቀጠለዉ ጨዋታ በ26ተኛ ደቂቃ ላይ ከፍጥነት ጋር ማጥቃት የቀጠሉት አፄዎቹ በአማካዩ ሱራፌል ዳኛቸው አማካኝነት የመጀመሪያ ተጠቃሽ ሙከራ ማድረግ ችለዋል።

በተመሳሳይ የጨዋታውን የመሐል ክፍል በመቆጣጠር እና በአንድ ሁለት ቅብብል ወደ አፄዎቹ የሜዳ ክፍል ለመግባት እንዲሁም ግብ ለማስቆጠር ሲጥሩ የነበሩት ቡናማዎቹ ደግሞ የጨዋታዉ ደቂቃ እየገፋ በሄደ ቁጥር ምንም እንኳን በአፄዎቹ ብልጫ ቢወሰድባቸዉም ነገር ግን ግብ ሳያስተናግዱ ለዕረፍት ወደ መልበሻ ክፍል ማምራት ችለዋል።

- ማሰታውቂያ -

ከዕረፍት መልስ የመጀመሪያውን አይነት የጨዋታ መንገድ ሲከተሉ በነበሩት ሁለቱም ክለቦች ቡናዎቹ በ50ኛዉ ደቂቃ ላይ ድንቅ ሙከራን በወጣቱ ተጫዋች ማኑኤል አማካኝነት ማድረግ ሲችሉ ነገር ግን ኳስና መረብን ለማገናኘት እጅግ በጣም ሲቸገሩ ተስተውሏል። ከደቂቃዎች በኋላ ደግሞ አጥቂዉ ብሩክ በየነ ከቆመ ኳስ አስደናቂ ሙከራን ማድረግ ችሎ የነበረ ቢሆንም የግብ ዘቡ ሳማኪ ሚካኤል ግን በአስገራሚ ብቃት መልሶበታል።

በተቃራኒዉ ከዕረፍት መልስም በመጀመሪያው አጋማሽ የነበራቸዉን አይነት የጨዋታ መንገድ ይዘዉ የቀጠሉት አፄዎቹ ምንም እንኳን በሁለተኛዉ አጋማሽ የመጀመሪያ ሀያ ያህል ደቂቃዎች ተጠቃሽ ሙከራን ማድረግ ተቸግረዉ በቡናማዎቹ በመጠኑም ቢሆን ብልጫ የተወሰደባቸው ፋሲሎች በእነዚህ ደቂቃዎች ውስጥ ግን በፊት መስመር ተጫዋቾቹ ናትናኤል ገ/ጊዮርጊስ ፣ ዱላ ሙላቱ እና ሱራፌል አማካኝነት ሙከራዎችን ማድረግ ችለዉ ነበር ፤ በጨዋታው መገባደጃ ወቅት በ81ኛዉ ደቂቃ ላይ ግን አፄዎቹ ጥሩ የግብ ዕድል መፍጠር ችለዉ ነበር ፤ በዚህም የመስመር ተጫዋቹ ዱላ ሙላቱ ያሻገረለትን ኳስ ኦሴ ማዉሊ በግቡ ቋሚ አስታኮ ወደ ዉጭ ልኳታል። በዚህ ሂደት የቀጠለዉ የዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታም ግን ሳይስተናገድበት 0ለ0 በሆነ አቻ ዉጤት ተገባዷል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የአዳማ ከተማ ተጨዋቾችና ክለቡ እየተወዛገቡ ነው
Next Article ከፕሪሚየር ሊጉ ሶስተኛው ወራጅ ክለብ የሚለይበት ወሳኝ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል!!

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 2 years ago
“ከውጪ ደጋፊ ነው ትባላለህ… ጊዮርጊሶች ደግሞ አታጫውተን፣ ገደልከን እያሉ ያማርሩሃል… በመሀል ሳንድዊች የሆንኩት እኔ ነኝ”ኢንተርናሽናል አርቢትር ኪነ ጥበቡ ከአሜሪካ መልስ
Bility looses appeal as CAS upholds ten year ban imposed by fifa
ሸገር ደርቢ | ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የእርስበርስ ግንኙነት ማን የበላይ ነው?
ሀትሪክ ስፖርትን ነገ ይጠብቋት ምንን ይዛ ወጥታ ታስነብቦት ይሆን።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?