By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ከፕሪሚየር ሊጉ ሶስተኛው ወራጅ ክለብ የሚለይበት ወሳኝ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ።
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአርባምንጭ ከተማወልቂጤ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ከፕሪሚየር ሊጉ ሶስተኛው ወራጅ ክለብ የሚለይበት ወሳኝ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ።

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

የ2015 ዓ/ም የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ የ30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በመደረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን ዛሬም ከፕሪሚየር ሊጉ ወደ ከፍተኛ ሊግ የሚወርደዉ ሶስተኛዉ ክለብ የሚለይበት ወሳኝ ጨዋታዎች በተመሳሳይ ሰአት ይደረጋሉ።

ከዚህ በፊት ቀሪ ጨዋታዎች እያሏቸው በጊዜ ከሊጉ ለገጣፎ ለገዳዲ እና ኢትዮ ኤሌትሪክ የተሰናበቱ ሲሆን እነሱን ተከትሎ ከሊጉ ላለመዉረድ በርካታ ክለቦች ትንቅንቅ ሲያደርጉ የነበረ ሲሆን በስተመጨረሻም ላለመዉረድ የሚደረገዉ ትንቅንቅ ዉስጥ ወልቂጤ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ቀርተዋል።

በሊጉ ዉስጥ ቀሪ አንድ አንድ ጨዋታ ብቻ እየቀራቸዉ ወልቂጤ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ በ34 ነጥብ እና በ33 ነጥብ የደረጃዉ ሰንጠረዥ ግርጌ 13ኛ ደረጃ ላይ እና 14ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።

- ማሰታውቂያ -

ከሁለቱ ክለብ አንዱ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወራጅ የሚሆን ሲሆን ጨዋታቸውን ዛሬ በተመሳሳይ ሰአት የሚያደርጉ ይሆናል።

በዚህም መሰረት ዛሬ ከቀኑ 9:00 ሰአት አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ጋር በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም ጨዋታዉን የሚያደርግ ሲሆን እንዲሁም በእዛው ሰአት ወልቂጤ ከተማ ከ አዳማ ከተማ ጋር በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ጨዋታዉን የሚያደርጉ ይሆናል።

የዛሬዉን ጨዋታ ሁለቱም ክለቦች የሚያሸንፉ ከሆነ ወልቂጤ ከተማ በ37 ነጥብ ሊጉ ዉስጥ መቆየቱን የሚያረጋግጥ ሲሆን አርባምንጭ ከነማ በበኩሉ በ1 ነጥብ አንሶ በ36 ነጥብ ወደ ከፍተኛ ሊግ የሚወርድ ይሆናል።

ይህ ለሁለቱም ክለቦች ወሳኝ የሆነዉ የመጨረሻው ጨዋታ ዛሬ ከቀኑ 9:00 ሰአት ላይ የሚደረግ ይሆናል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ እና ቡናማዎቹ ውድድር አመቱ በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል !!
Next Article የጨዋታ ዘገባ | አዞዎቹ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርደዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችባህርዳር ከተማ

የጣና ሞገዶቹ የግብ ጠባቂያቸውን ውል አራዘሙ !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 5 years ago
ወራጁን ለመለየት አጓዋጊ ሆኖ እስከ 30ኛው ሳምንት ድረስ ለመጠበቅ የተገደደው የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ እሚደረጉበት ቀናት ታውቀዋል፡፡
የመድን ስፖርት ክለብ ሁለት እግሩን ላጣው የቀድሞው አርቢትር ኮሮና እስኪጠፋ የሚቆይ ከፍተኛ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባ
ፋሲል ከነማ እግርኳስ ክለብና ዳሽን ቢራ ለቀጣዩ አምስት አመት አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስፖንሰርሺፕ ስምምነት ተፈራረሙ
​የአዳማ ከተማው ሱራፌል በትርፍ አንጀት ሕመም ለአንድ ወር ከሜዳ ይርቃል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?