መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!

አጋራ
አጋራ

አሰልጣኝ ተመስገን ዳናን በዋና አሰልጣኝነት ለመሾም ከስምምነት ከደረሱ ኋላ በዝዉዉር ገበያዉ ላይ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ኢትዮጵያ ቡናዎች አሁን ደግሞ ወጣቱን የፊት መስመር ተጫዋች ብሩክ በየነን አምስተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ስብስባቸዉ መቀላቀላቸው ተረጋግጧል።

ከዚህ ቀደም ለወልቂጤ ከተማ እንዲሁም ያለፉትን አራት አመታት ደግሞ ለሀዋሳ ከተማ መጫዎት የቻለዉ ተጫዋቹ በዘንድሮዉ የዉድድር አመት 14 ግቦችን ማስቆጠር ችሎ እንደነበርም ይታወሳል። በዚህም ወሳኝ አጥቂያቸዉ የነበረዉን አቡበከር ናስርን ወደ ደቡብ አፍሪካ ለሸኙት ቡናማዎቹ ጥሩ ተተኪ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...