By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: 52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፕዮና ከማክሰኞ ጀምሮ ይደረጋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን

52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፕዮና ከማክሰኞ ጀምሮ ይደረጋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከሚዘጋጁ አመታዊ ውድድሮች መካከል ዋነኛው የሆነው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፕዮና ለ52ኛ ጊዜ ከማክሰኞ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት ይደረጋል ።

ውድድሩ በኢትዮጵያ ወጣቶችና ስፖርት አካዳሚ የሚካሄድም ይሆናል ።

ይህ አገር አቀፍ ሻምፒዮና ብርቅዬና ጀግኖች አትሌቶችን ለማፍራት የተቻለበት፣ ሁሉንም የአትሌቲክስ የውድድር ተግባራትን አካቶና ደረጃውን ጠብቆ የሚካሄድ በመሆኑ ለአገሪቱ የአትሌቲክስ ስፖርት እድገት የጎላ ሚና የተጫወቱ  ክልሎች፣ ከተማ አስተዳድሮች፣ ክለቦች፣ ተቋማትና ማሰልጠኛ ማዕከላት ምርጥ አትሌቶቻቸውን ይዘው የሚሳተፉበት መድረክ ነው፡፡

ውድድሩ በዋነኝነት ሶስት አላማዎችን ይዞ የሚደረግ ሲሆን እ.ኤ.አ ከኦገስት 19-27/2023 በሃንጋሪ – ቡዳፔስት ለሚካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አትሌቶች አቋማቸውን እንዲለኩ እድል ለመፍጠር ፤ በክልሎች፣ በከተማ አስተዳድሮች፣ በክለቦችና በማሠልጠኛ ማዕከላት ለሚገኙ አትሌቶች የውድድር ዕድል ለመፍጠር እንዲሁም ተተኪ አትሌቶችን ለማፍራት መሆኑን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል ።

- ማሰታውቂያ -

በውድድሩ ከ11 ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከ30 ክለቦች እና ተቋማት የተወጣጡ 1,270(743 ወንዶች እና 527 ሴቶች) አትሌቶች ተሳታፊ ይሆናሉ ።

በውድድሩ ከሚሳተፉ አትሌቶች መካከልም የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ በአለም መድረክ ከፍ ያደረጉ በርካታ አትሌቶች ተሳታፊ ይሆናሉ ። ከነዚህም መካከል ኃ/ማርያም አማረ ፣ አክሱማዋት እምባዬ፣ ሰለሞን ባረጋ ፣ ሰንበሬ ተፈሪ ፣ መቅደስ አበበ ፣ ሳሙኤል አባተ ፣ ሙክታር እንድሪስ ፣ ዳዊት ስዩም ፣ ኤርሚያስ ግርማ ፣ ወርቁውሃ ጌታቸው ፣ ጌትነት ዋለ ፣ ዘርፌ ወ/አገኝ ፣ በሪሁ አረጋዊ፣ ሀብታም አለሙ፣ ታደሰ ወርቁ ፣ ሂሩት መሸሻ ፣ ሐጐስ ገ/ሕይወት ፣ ፅጌ ገ/ሰላማ፣ ሞገስ ጥዑማይ ፣ ግርማዊት ገ/እግዛብሔር ፣ ለሜቻ ግርማ፣ ያለምዘርፍ የኋላው ፣ ቦኪ ድሪባ ፣  ብርቄ ኃየሎም ፣ ተሬሣ ቶሎሣ፣ ፎቴይን ተስፋይ እና ለተሰንበት ግደይ ተጠቃሾች ናቸው ።

ለውድድሩ 2,783,644.90 /ሁለት ሚሊየን ሰባት  መቶ ሰማኒያ ሦስት ሺ ስድስት መቶ አርባ አራት ከ90/100 ብር/ ተመድቧል ።

ውድድሩን የሚመሩ በአለም አትሌቲክስ ደረጃ ኮርስ የወሰዱ 80 ዳኞችም ተመድበዋል ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የአደም አባስ ብቸኛ ግብ የጣና ሞገዶቹን አሸናፊ አድርጓል
Next Article የሲዳማ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የመክፈቻ ስነስርዓት በዛሬው እለት ተካሄደ።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ፋሲል ከነማ ታፈሰ ሰለሞንን አገደ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
የሀገር አቀፍ ክልል ክለቦች  ሻምፒዮና ጉለሌ ክ/ከተማ ከሰንዳፋ በኬ ለዋንጫ ደረሰዋል
አሰልጣኝ እርነስት ሚድንድሮፕ ከቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝነት ተሰናበቱ
የጨዋታ ቅድመ – ዕይታ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወልቂጤ ከተማ
የጅማ ስታዲየም ዝግጅትን በተመለከተ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?