By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | የጦና ንቦቹ በተከታታይ ድል የአዳማ ቆይታቸውን አገባደዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግለገጣፎ ለገዳዲ

የጨዋታ ዘገባ | የጦና ንቦቹ በተከታታይ ድል የአዳማ ቆይታቸውን አገባደዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

 

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ22 ሳምንት የመጨረሻ መርሐግብር የመጀመሪያ ዕለት ጨዋታ የአሰልጣኝ ፀጋየ ኪዳነ ማርያሙ ቡድን ወላይታ ዲቻ ለገጣፎ ለገዳዲን 2ለ0 በሆነ ዉጤት በማሸነፍ ተከታታይ ድሉን ማስመዝገብ ችሏል።

በዉጤት ደረጃ ለሁለቱም ክለቦች እጅግ አስፈላጊ በነበረዉ የዕለቱ ጨዋታም በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ የመጀመሪያ 25 ያህል ደቂቃዎች የጦና ንቦቹ የጨዋታውን የበላይነት ወስደዉ መንቀሳቀስ የቻሉ ሲሆን ነገር በነዚህ አጋጣሚዎች ደግሞ እምብዛም በርከት ያሉ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ሲሞክሩ አልተመለከትንም።

በነዚህ ደቂቃዎች ዉስጥ የበላይነታቸዉ ከፍ ያለ የነበሩት ዲቻዎች ግብ አያስቆጥሩ እንጅ ተጠቃሽ የሚባል ሙከራዎችን ግን በዘላለም አባተ ስንታየሁ መንግስቱ እና አበባየሁ ሀጂሶ አማካኝነት ሲያደርጉም ተስተውሏል። በተለይ የጨዋታው ደቂቃ እየገፋ በመጣ ቁጥር ጫናቸዉን አጠንክረው የቀጠሉ የሚመስሉት ዲቻዎች በመጀመሪያው አጋማሽ በ37ተኛዉ ደቂቃ ላይ መሪ መሆን የቻሉበትንም ግብ ማስቆጠር ችለዋል። በዚህም የዲቻዉ ግብ ጠባቂ ቢኒያም ገነቱ በረጅሙ የላከዉን ኳስ የለገጣፎ ተከላካዮች በሚገባ ባለማፅዳታቸዉ ምክንያት የተገኘችዉን ዕድል ተጠቅሞ ስንታየሁ መንግስቱ ከርቀት ድንቅ ግብ አስቆጥሮ ክለቡን መሪ ማደድረግ ችሏል።

- ማሰታውቂያ -

ምንም እንኳን በጨዋታው የመጀመሪያ 35 ያህል ደቂቃዎች ብልጫ ተወስዶባቸዉ ግብ ያስተናገዱት ለገጣፎች የመጀመሪያዉ አጋማሽ ሊገባደድ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት ግን በመጠኑም ቢሆን ወደ ጨዋታው ገብተዉ ሙከራዎችን ለማድረግ ሲጥሩ የነበረ ቢሆንም ዉጥናቸዉ ሰምሮ የአቻነት ግብ ማስቆጠር ሳይችሉ የመጀመሪያዉ አጋማሽ በዲቻዎች 1ለ0 መሪነት ተገባዷል።

ከዕረፍት መልስም በመጀመሪያዉ አጋማሽ የነበራቸዉን የበላይነት ማስቀጠል የቻሉት ዲቻዎች በ50ኛዉ ደቂቃ ላይ መሪነታቸዉን ወደ ሁለት ከፍ ማድረግ የቻሉበትን ግብ ማስቆጠር ችለዋል። በዚህም ከዲቻ የቀኝ ማጥቃት በኩል ያሻማዉን ኳስ በረከት በግንባሩ ለአበባየሁ አቀብሎት አበባየሁ በጥሩ ቅልጥፍና ወደ ግቦነት በመቀየር የክለቡን መሪነት ወደ ሁለት ለዜሮ ከፍ ማድረግ ችሏል።

በሁለተኛዉ አጋማሽም የበላይነታቸዉ ከፍ ያሉ የነበሩት ዲቻዎች ሁለተኛ ግብ ካስቆጠሩ በኋላም የጨዋታው ሂደት በተወሰነ መልኩም ቢሆን አቀዝቅዘዉ የመሐል ሜዳውን የበላይነት በመቆጣጠር ደቂቃዎችን ለመግፋት ሲጥሩ በተቃራኒው በብዙ ረገድ በጨዋታዉ የወረደ እንቅስቃሴ ያደረጉት ለገጣፎች በአጥቂዉ ኢብሳ በፍቃዱ እና አማኑኤል አረቦ አማካኝነት አንድ ሁለት ተጠቃሽ ሙከራ ማድረግ ቢችሉም ግብ ማስቆጠር ሳይችሉ ቀርተዉ በጨዋታው ሁለት ለዜሮ ተሸንፈዋል። ዉጤቱን ተከትሎ ወላይታ ዲቻ በ30 ነጥብ በነበረበት ዘጠኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ በተቃራኒው በጨዋታው ሽንፈት ያስተናገደዉ የአሰልጣኝ ዘማርያም ቡድን ለገጣፎ ለገዳዲ ደግሞ በ11 ነጥቦች የሰንጠረዡ ግርጌ ላይ ተቀምጧል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የትግራይ ክልል እግርኳስ ፌደሬሽን ጥያቄ አቅርቧል
Next Article የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ ጣፋጭ ድል አስመዝግበዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ፈረሰኞቹ የቀድሞ አጥቂቸውን አስፈረሙ

fitsum Wadu By fitsum Wadu 6 months ago
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር 7ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ አረገ
ፋሲል ከነማና ጅማ አባ ቡና ድል ቀንቷቸዋል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመመራት ተነስቶ ማሸነፍ ሲችል ፤ በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተከወነዉ የምሽቱ ጨዋታም በአቻ ዉጤት ፍፃሜዉን አጊኝቷል !!
ሎዛ አበራ አሁንም ሀትሪክ ሰርታለች
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?