By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የትግራይ ክልል እግርኳስ ፌደሬሽን ጥያቄ አቅርቧል
Share
Notification Show More
Latest News
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
መቐለ 70 እንደርታስሁል ሽረቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግወልዋሎዜናዎችየትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የትግራይ ክልል እግርኳስ ፌደሬሽን ጥያቄ አቅርቧል

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 7 months ago
Share
SHARE

በሀገሪቱ ተከስቶ በነበረዉ ጦርነት ምክንያት በፕሪሚየር ሊግ እና ከፍተኛ ሊግ በመሳሰሉ ዉድድሮች ላይ ተሳታፊ የነበሩት ክለቦች ከውድድር ዉጭ መሆናቸዉ የሚታወስ ሲሆን ፤ አሁን ላይ ግን በሀገሪቱ በተፈጠረው ሰላም መሰረት የትግራይ ክልል ክለቦች ወደ ዉድድር እንደሚለሱ የክልሉ እግርኳስ ፌደሬሽን ለሚመለከታቸዉ አካላት ጥያቄ አቅርቧል።

በዚህም መቀለ 70 እንደርታ ፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ስሁል ሽሬን የመሳሰሉ በሊጉ ተሳታፊ የነበሩት ክለቦች እንዲሁም በሴቶች ፕሪምየር ሊግ ፣ብሔራዊ ሊግ እና ከፍተኛ ሊግ ተሳታፊ የነበሩ ወደ ዘጠኝ የሚደርሱ ክለቦች በጦርነቱ ምክነያት በደረሰባቸው ውድመት ምክንያት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ፣ የኢትዮጵያ ባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ እና የኢትዮጵያ ስፖርት ኮሚሽን አስፈላጊዉን ድጋፍ አድርገዉላቸዉ በ2016 ወደ ውድድር እንዲመለሱ የክልሉ እግርኳስ ፌደሬሽን በደብዳቤ ጠይቋል።

You Might Also Like

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛሉ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 21ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
Next Article የጨዋታ ዘገባ | የጦና ንቦቹ በተከታታይ ድል የአዳማ ቆይታቸውን አገባደዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ውጤት ማሳወቂያ

hatricksport team By hatricksport team 7 years ago
ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች
ፌዴሬሽኑ ለማህበራት የሰጠው ቢሮ ከምስጋና ይልቅ ቅሬታ እንዲቀርብበት እያደረገው ነው
ሀዋሳ ከተማ ከ ጅማ አባጅፋር | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
“ዘር ጎጥ ሃይማኖት ሳይከፋፍለን አንድ ሆነን ዘር ብሔር ሃይማኖት ወደማንቆጥርበት ዘመን እንድንመለስ እመኛለሁ” ሙሉዓለም መስፍን /ዲኮ…ዴኮ/ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?