መነሻ ገጽ አፍሪካ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የካፍ ተልዕኳቸውን ጨርሰው ተመልሰዋል
አፍሪካካፍዜናዎች

ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የካፍ ተልዕኳቸውን ጨርሰው ተመልሰዋል

አጋራ
አጋራ

በናይሮቢ ለኬንያ ኢንስትራክተሮች ስልጠና
ሰጥተዋል

የፊፋ ቴክኒካል ኤክስፐርትና የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ለኬኔያ ኢንስትራክተሮች የሰጡትን ስልጠና ጨርሰው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል።

የኬንያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለ15 የሀገሪቱ ኢንስትራክተሮች ስልጠና እንዲሰጥላቸው ለካፍ ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ካፍ የፊፋ ቴክኒካል ኤክስፐርትና የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር የሆኑትን አብርሃም መብራቱን ወደ ናይሮቢ በመላክ ስልጠናውን እንዲሰጡ ማድረጉ ታውቋል።

ኢንስትራክተር አብርሃምም ባለፉት 12 ቀናት ሁለት ሴት ኢንስትራክተሮችን ጨምሮ ለ15 የኬንያ ኢንስትራክተሮች ስልጠናውን ሰጥተው ተመልሰዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...