መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ባህርዳር ከተማዎች አዲስ አንበሎች ሾመዋል !!
ባህርዳር ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዜናዎች

ባህርዳር ከተማዎች አዲስ አንበሎች ሾመዋል !!

አጋራ
አጋራ

አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱን በዋና አሰልጣኝነት ከቀጠሩ በኋላ የተለያዩ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደስብስባቸዉ በመቀላቀል ዝግጅታቸውን በከማቸዉ ባህርዳር ከተማ ሲያደርጉ የቆዩት የጣና ሞገዶቹ በዛሬዉ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ በምድብ ሁለት ከአዳማ ከተማ ጋር ጨዋታቸዉን ከማድረጋቸው በፊት ቡድኑን በአምበልነት የሚመሩትን ተጫዋቾች አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ አሳዉቀዋል።

ላለፉት ዓመታት የቡድኑ ዋና አንበል የነበረው ደረጀ መንግስቱ ወደ የአሰልጣኝ ቡድን አባላቱን በመቀላቀሉ ምክንያት የቡድን አንበላቸውን የቀየሩት አሰልጣኙ በዋና አንበልነት ፍቅረ ሚካኤል አለሙን ያደረጉ ሲሆን ሁለተኛ አንበል በማድረግ ደግሞ ከኢትዮጵያ ቡና ባሳለፍነው ዓመት ክለቡን የተቀላቀለውን የመስመር ተጫዋች አህመድ ረሽድ (ሽሪላው) በማድረግ ሾመዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...