መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጅማ አባ ጅፋር የኦኪኪን ኮንትራት ስምምነት አራዝሟል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችጅማ አባጅፋር

ጅማ አባ ጅፋር የኦኪኪን ኮንትራት ስምምነት አራዝሟል

አጋራ
አጋራ

በክረምቱ የተጫዋቾች ዝውውር
የስድስት ተጨዋቾችን የኮንትራት ስምምነት አራዝሞ 11 አዳዲስ ተጨዋቾችን ያስፈረመው ጅማ አባ ጅፋር ወደ ኢስማኤልያ እና መቀሌ ከነማ እንዳመራ ሲነገር የቆየውን የአጥቂውን ኦኪኪ አፎላቢ ኮንትራት እንዳራዘመ የክለቡ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ዘግቧል፡፡ ግብ ጠባቂው ዳንኤል አጄ እና ተከላካዩ አዳማ ሲሶኮ ሌሎች ኮንትራተታቸውን ያራዘሙ የክለቡ ተጨዋቾች ናቸው፡፡ የወቅቱ የፕርሚየር አሸናፊ ክለብ የቅድመ ውድድር ዘመን ዝግጅቱን በቀጣዩ ሳምንት በአዳማ ይጀምራል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...