መነሻ ገጽ ዜናዎች ጅማ አባ ጅፋር ከሄኖክ ገምቴሳ ጋር ተለያየ
ዜናዎችየዝውውር ዜናዎችጅማ አባጅፋር

ጅማ አባ ጅፋር ከሄኖክ ገምቴሳ ጋር ተለያየ

አጋራ
አጋራ

 

የጅማ አባጅፋሩ የተከላካይ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ሄኖክ ገምቴሳ ከክለቡ ጋር ተለያይቷል፡፡

2010 ክረምት ላይ ፋሲል ከነማ ከለቀቀ በኃላ ጅማ አባጅፋርን የተቀላቀለው ተጫዋቹ አምና በክለቡ የመጀመሪያ ዓመት ቆይታው በተወሰነ መልኩ ክለቡን ያገለገለ ሲሆን ዘንድሮ በአብዛኛው ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ ተጫውተዋል፡፡ ቀሪ የውል ጊዜ የሚቀረው ተጫዋቹ ለክለቡ ባስገባው የልቀቁኝ ጥያቄ መሠረት ሊለያይ ችሏል፡፡ ሄኖክ ገምቴሳ አዳማ ከተማ እና ፋሲል ከነማ መጫወቱ የሚታወስ ነው።

ከክለቡ ጋር በተያያዘ ለሁለተኛው ዙር የፕሪምየር ሊጉ ጉዞ ከተወሰኑ ተጫዋቾች ጋር ሊለያይ እንደሚችል። ሀትሪክ ስፖርት ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...