መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማ ፍሬዘር ካሳን አስፈርሟል
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ ፍሬዘር ካሳን አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

ድሬዳዋ ከተማ ፍሬዘር ካሳን አስፈርሟል

ድሬዳዋ ከተማ የቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን ውጤት የሆነውን ፍሬዘር ካሳን አስፈርሟል።በቅርቡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የተለያየው ፍሬዘር የክረምቱ የድሬዳዋ 5ተኛ ፈራሚ መሆን ችሏል።

በግራ መስመር ተከላካይነት ሚጫወተው ፍሬዘር ካሳ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ጥሩ አጀማመር ቢየደርግም ባለፋት ዓመታታት የቀዋሚ ተሰላፊነት አለማግኘቱ ተከትሎ ከክለቡ ጋር ሊለያይ ችሏል።

በያዝነው የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ላይ ብዙ ተጨዋቾችን ያጣው ድሬዳዋ በቀጣይ ቀናት ተጨማሪ ተጨዋቾች ሊያስፈርም አንደሚችል ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...