የጅማ አባጅፋሩ ግብ ጠባቂ ዳንኤል ኦጄ ከክለቡ ጋር የሚያቆየውን የ1 አመት ተጨማሪ ውል መፈራረሙን ከክለቡ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ዳንኤል ኦጄ ክለቡ ጅማ አባጅፋር በ2010 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድሩ አሸናፊ ሲሆን ታላቁን አስተዋጽኦ ያበረከተ ተጫዋች መሆኑ የሚታወስ ነው።
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ