መነሻ ገጽ ዜናዎች የፋሲል ከተማው የኃላ ደጀን አይናለም ሀይለ በነገው እለት ልምምድ ይጀምራል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

የፋሲል ከተማው የኃላ ደጀን አይናለም ሀይለ በነገው እለት ልምምድ ይጀምራል

አጋራ
አጋራ

ፋሲል ከተማ በመጀመሪያው ዙር የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ጨዋታ ድሬ ላይ ከድሬደዋ ከተማ ጋር 1አቻ በተለያዩበት ጨዋታ ባጋጠመው ከፍተኛ ጉዳት ከሦስት ወራት በላይ ከሜዳ መራቁ የሚታወስ ነው።

ተጫዋቹ ከጉዳቱ ለማገገም ከፍተኛ የሆነ የህክምና ክትትል ሲያደርግ የቆየ ሲሆን ባሁን ሰዓት በመልካም ጤንነት ላይ በመገኘቱ በነገው እለት ልምምድ እንደሚጀምር ታውቋል።

አይናለም ሀይለ ፋሲል ከተማ በሁለተኛው ዙር 16ኛ ሳምንት ጨዋታ ወልዋሎ አዲግራትን በአዲስአበባ ስታዲየም እሚያስተናግድ ሲሆን በጨዋታ ላይ ከስብስቡ ውጪ መሆኑ ክለቡ በፌስ ቡክ ገጹ አስታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...