መነሻ ገጽ ዜናዎች የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ተመልሰዋል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ተመልሰዋል

አጋራ
አጋራ

 

በደሞዝ አለመከፈል ምክንያት ዛሬ ጠዋት ልምምድ አቁመው የነበሩት የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች ዛሬ ከሰዓት ወደ መደበኛ ልምምዳቸው መመለሳቸው ታውቋል። በተደጋጋሚ ሲጠይቁት የነበረው የደሞዝ የይከፈለን ጥያቄ ባለመመለሱ ልምምድ ሊያቆሙ መገደዳቸውን እና እንዳቆሙም ጭምር በድረገፃችን መግለፃችን ይታወሳል፡፡

ጠዋት ላይ የክለቡ የበላይ አካላት በወሰዱት አፋጣኝ ምላሽ እና በቅርብ ቀናት ውስጥ ተፈፃሚ እናደርጋለን በማለታቸው ተጫዋቾቹ ወደ መደበኛ ልምምዳቸው የተመለሱ ሲሆን በቀጣዩ እሁድ ጅማ አባጅፋር በሜዳው ድሬዳዋ ከተማን በ14ኛ ሳምንት ለመግጠም ጠንካራ ዝግጅት ማድረግ ጀምረዋል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...