መነሻ ገጽ ዜናዎች የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች መደበኛ ልምምዳቸውን አቋርጠዋል።
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች መደበኛ ልምምዳቸውን አቋርጠዋል።

አጋራ
አጋራ

 

የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች በደሞዝ ምክንያት ልምምዳቸውን አቁመዋል።

 

ጅማዎች ባለፈው ሳምንት ድሬደዋ ከተማን 2-1 በማሸነፍ ደረጃቸውን ማሻሻል ቢችሉም አሁንም የቡድኑ ውስጣዊ ችግር አለመፈታት በቀጣይ ጉዟው ላይ ዳግም እንቅፋት እንዲፈጥርባቸው አድርጓል። የደሞዝ ጥያቄው አለመፈታቱን ተከትሎም የቡድኑ አባላት ልምምዳቸውን ካቋሙ ሁለት ቀን የሆናቸው ሲሆን ሲሆን በቀጣይ አርብ ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ ወደ ሀዋሳ የመጓዛቸው ጉዳይ በውል አለየለትም። ችግሩ በቶሎ የማይቀረፍ ከሆነ በርካታ
ተጫዋቾች ከቡድኑ ሊለቁ እንደሚችሉ ሰምተናል። ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ይመለሱ ይሆን?

ሰለቡድኑ እና በክለቡ ያሉ አዳዲስ ነገሮችን
እየተከታተልን እናቀርባለን።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...