መነሻ ገጽ ዜናዎች የድሬዳዋ ከተማ ተጨዋቾች በወባ በሽታ ተጠቅተዋል
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

የድሬዳዋ ከተማ ተጨዋቾች በወባ በሽታ ተጠቅተዋል

አጋራ
አጋራ

​የድሬዳዋ ከተማ 6 የሚደርሱ ተጨዋቾች በወባ በሽታ
ተጠቅተዋል ጠንከር ያለ ህመም ያጋጠመው ወሰኑ ወደ አዲስ አበባ መጥቷል የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተወዳዳሪ ለሆነው ድሬዳዋ ከተማ ለመጫወት የተዘጋጁ 6 የሚደርሱ ተጨዋቾች ከቀናቶች በፊት ባጋጠማቸው የወባ በሽታ ጥቃት ጉዳት ላይ የደረሱ ሲሆኑ በአሁኑ ሰዓትም ተጨዋቾቹ ድሬዳዋ ላይ ህክምና እያደረጉ
መሆኑ ታውቋል፡፡
የድሬዳዋ ከተማ ክለብ ተጨዋቾችን ያጋጠማቸው የወባ በሽታ ደንጌ በሚል ስም እንደሚጠራ የተገለፀ ሲሆን ይህ ህመም ካጋጠማቸው ውስጥ ወሰኑ ማዜ ቀስቴ አህመድ ረሺድ ሺሪላ ዬሴፍ ዳሙዬ በረከትና የመሳሰሉት ተጨዋቾች ሲሆኑ እነዚህ ህክምና እየወሰዱ ካሉት ተጨዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ወሰኑ ላይ የደረሰው ህመም ጠንከር በማለቱ በጉሉኮስ ሆኖ ሁሉ ሲታከም የነበረ ሲሆን ተጨዋቹ የአሁን ሰዓት ላይም ወደ
አዲስ አበባ መጥቶ ህክምናውን እያደረገ መሆኑና አሁን
በጤናው ላይ ለውጥ እያመጣ እንደሆነም ተገልጿል፡፡
ሀትሪክ ስፖርት ድህረገፅ  ለእነዚህ ተጨዋቾች ፈጣሪ ምህረቱን ሰጥቷቸው ወደ ጤንነታቸው እንዲመለሱ ይመኛል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...