መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ሚያደርጉትን ጉዞ ጀምረዋል
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ሚያደርጉትን ጉዞ ጀምረዋል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ሚያደርጉትን ጉዞ ጀምረዋል

በታሪካቸው ለመጀመርያ ጊዜ በእፍሪካው ትልቁ መድረክ ካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ሚሳተፋት መቐለ 70 እንደርታ የቅድመ ማጣሪያው የመጀመርያ ዙር ጨዋታቸውን ለማከናወን ወደ ማላቡ እቅንተዋል።

19 ተጨዋቾችን በመያዝ ወደ ማላቡ ያቀናው መቐለ 70 እንደርታ ቅዳሜ ነሐሴ 4 ከቀኑ 11 ሰዓት የኢኳቶሪያል ሊግ ሻምፒዮን የሆነውን ካኖ ስፖርትን ይገጥማል።

ወደ ማላቦ ያቀኑ ተጨዋች ዝርዝር

ግብ ጠባቂዎች፦ ፊሊፕ ኦቮኖ፣ ሶፎንያስ ሰይፈ

ተከላካዮች ፦ እሌክስ ተሰማ፣ እሚን ነስሩ፣ ታፈሰ ሰርካ፣ ኣንተነህ ገ/ክርስቶስ፣ ሄኖክ ኢሳይያስ፣ ስዩም ተስፋዬ

እማካዮች፦ ሚካኤል ደስታ፣ ጋብርኤል ኣሕመድ፣ ሃይደር ሸረፋ፣ ዮናስ ገረመው፣ ሙሉጌታ ወ/ጊዮርጊስ፣ ሳሙኤል ሳሊሶ፣ ኤፍሬም እሻሞ፣ያሬድ ብርሃነ

እጥቂዎች፦ ኦሴይ ማውሊ፣ እማኑኤል ገ/ሚካኤል፣ያሬድ ከበደ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...