ላለፋት ሥስት ዓመታት በሁለት ምድብ ተከፍሎ በአዲስ ስያሜና ፎርማት ሲካሄድ የቆየው ከፍተኛ ሊግ በማድረግ በሥስት ምድቦች ተከፍሎ እንደሚካሄድ ዛሬ ፌዴሬሽኑ ባካሄደው የከፍተኛ ሊግ የ2010 ግምገማ እና 2011 እጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ላይ አስታውቋል።
በአዲሱ ፎርማት መሰረት 32 የነበረው የተወዳዳሪ ቡድኖች ቁጥር ወደ 36 ከፍ ብሎ በሥስት ምድብ ማዕከላዊ ምድብ፣መካከለኛ እና ደቡብ ምስራቅ ምድብ እና መካከለኛ ደቡብ ምዕራብ ምድብ እንደሚካሄድ ለማወቅ ተችሏል።
የመጨረሻ ዕጣ ድልድሉ ይህ ሆኗል፣ ክለቦቹ በሶስት ምድብ ተከፍለዋል
=>ማዕከላዊ ምድብ
- ወልዲያ
- አውስኮድ
- አክሱም ከተማ
- ደሴ ከተማ
- ኢትዮ ኤሌክትሪክ
- ለገጣፎ ከተማ
- ቡራዩ ከተማ
- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ
- ገላን ከተማ
- ወሎ ኮምቦልቻ
- ሰበታ ከተማ
- ፌደራል ፖሊስ
የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች
ፌደራል ፖሊስ ከ አማራ ውሃ ስራ
ኤሌክትሪክ ከ አክሱም
ሰበታ ከ ወሎኮምቦልቻ
አቃቂ ከ ወልዲያ
ገላን ከተማ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ
ቡራዩ ከተማ ከ ደሴ ከተማ
=>መካከለኛ እና ደቡብ ምስራቅ ምድብ
- የካ ክፍለ ከተማ
- ኢኮስኮ
- ዲላ ከተማ
- ሀላባ ከተማ
- ናሽናል ሲሚንቶ
- ወልቂጤ ከተማ
- ሀምበሪቾ ዱራሜ
- አርሲ ነጌሌ
- አዲስ አበባ ከተማ
- ኢትዮጵያ መድን
- ወላይታ ሶዶ
- ድሬዳዋ ፖሊስ
=>የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች
ኢኮስኮ ከ ሀምበሪቾ
ናሽናል ሲሚንት ከ ሀላባ
ዲላ ከተማ ከ ወላይታ ሶዶ
ድሬደዋ ፖሊስ ከ አዲስ አበባ ከተማ
ወልቂጤ ከ የካ ክፍለ ከተማ
አርሲ ነገሌ ከ ኢ/መድን
=>መካከለኛ እና ደቡብ ምዕራብ ምድብ
- ነገሌ ቦረና
- ቡታጅራ ከተማ
- ጅማ አባ ቡና
- ሀዲያ ሆሳዕና
- ነቀምት ከተማ
- ስልጤ ወራቤ
- ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ
- ካፋ ቡና
- ቤንች ማጂ ቡና
- አርባምንጭ ከተማ
- ሺንሺቾ ከተማ
- ሻሸመኔ ከተማ
=>የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች
ሻሸመኔ ከ ከፋ ቡና
ነገሌ ቦረና ከ ቡታጀራ
ነቀምት ከ ቤንች ማጂ
ሀዲያ ሆሳዕና ከ ስልጤ ወራቤ
ቢሾፍቱ ከተማ ከ ጅማአባቡና
ሼንሺቾ ከ አርባምንጭ ከተማ
አስተያየት ይስጡ