መነሻ ገጽ ዜናዎች ​የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የE-Ticketing Solution Project የውል ስምምነት ሰነድ ተፈራረመመ
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

​የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የE-Ticketing Solution Project የውል ስምምነት ሰነድ ተፈራረመመ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለረጅም አመታት የነበረውን የረጃጅም የስታዲዮም ሰለፎችን የሚያስቀርበት፣ የሚጭበረበሩ ትኬቶች የሚያጠፋበት ለሁሉም የእግር ኳስ አፍቃሪ እኩል እድል ሊፈጥር በሚችል ሁኔታ በዘመናዊ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ ከክፍያ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ጋር የውል ስምምነት አደረገ፡፡

ይህ ስምምነት ከ2010 ዓ.ም የውድድር ዘመን ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን በመሆኑ ለክለቦች፣ ለደጋፊዎች፣ ለሚዲያ ባለሞያዎችና ባጠቃላይ ለአገራችን የእግር ኳስ እድገት አዎንታዊ ሚና እንደሚጫወት ይታመናል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መሳይ አያኖ አዲሱ የኢትዮጵያ ቡና የግብ ዘብ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው...

ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሲዳማ ቡና ቡድን መሪ ታገደ

በዮሴፍ ከፈለኝ የፕሪምየር ሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና የቡድን መሪው የቀድሞው ዳኛ ዕግድ...

ዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

27ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አብዱላጢፍ ባምባ (መቐለ 70 እንደርታ) : ክለቡ ከ ወልዋሎ አዲግራት...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...