መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ የአሰልጣኝ ገ/ክርስቶስ ቢራራ የመጨረሻ ጨዋታ?
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የአሰልጣኝ ገ/ክርስቶስ ቢራራ የመጨረሻ ጨዋታ?

አጋራ
አጋራ

 

በ8ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 7ጨዋታዎች የተደረጉ ሲሆን ከነዚህ ጨዋታዎች መካከል ሶዶ ስታዲየም ላይ ወላይታ ድቻ ከስሑል ሽረ ያገናኘው ጨዋታ ይጠቀሳል። በዚህ ጨዋታም ስሑል ሽረ 2-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል። ከጨዋታው በኋላም አሰልጣኞቹ አስተያየት የሰጡ ሲሆን የወላይታ ድቻው አሰልጣኝ ገ/ክርስቶስ ቢራራ ዛሬ ያከናወኑት ጨዋታ በወላይታ ድቻ አሰልጣኝነት የመጨረሻ ጨዋታቸው እንደሆነ ተናግረዋል። አሰልጣኙ ለጋዜጠኞች ሲናገሩ “በክለቡ የቦርድ ሀላፊዎች ውሳኔ መሰረት ከዛሬ ጀምሮ በወላይታ ድቻ አሰልጣኝነቴ አልቀጥልም።” ብለዋል። አሰልጣኙ አክለውም “በባለስልጣናቱ የሁለት ጨዋታ እድል ተሰጥቶኝ ነበር። እሱ በመጠናቀቁ ስራዬን ልለቅ ነው።” ብለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...