መነሻ ገጽ ትግራይ ዋንጫ የትግራይ ዋንጫ ምድብ ድልድል ይፋ ሆኗል
ትግራይ ዋንጫዜናዎች

የትግራይ ዋንጫ ምድብ ድልድል ይፋ ሆኗል

አጋራ
አጋራ

የትግራይ ዋንጫ ምድብ ድልድል ይፋ ሆኗል

የትግራይ ዋንጫ ምድብ ድልድል ይፋ ሲሆን አዲስ አበባ ዋንጫ ላይ ይሳተፋል የተባለው ወልዋሎም ምድብ ድልድል ውስጥ ተኳቷል።በትግራይ ወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር፣ትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና ሽቶ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን አስተናጋጅነት ለሁለተኛ ጊዜ ሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ ዛሬ የዕጣ ማውጣት ስነ ስርዓት አካሂዷል።ስምንት ክለቦችን ሚያሳትፈው ይህ ውድድር በሁለት ምድብ ተከፍሎ ለቀጣይ ቀናት በትግራይ ስታድየም ይካሄዳል።

ምድብ ድልድሉም ይሄን ይመስላል፦

ምድብ አንድ

መቐለ 70 እንደርታ
ወላይታ ድቻ
ደደቢት
ኣክሱም ከተማ

ምድብ ሁለት

ወልዋሎ
ሲዳማ ቡና
ስሑል ሽረ
ሶሎዳ ዓድዋ

እሁድ ጥቅምት 30

7:30 ደደቢት ከ አክሱም ከተማ

9:30 መቐለ 70 እንደርታ ከ ወላይታ ድቻ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...