መነሻ ገጽ ወላይታ ድቻ ወላይታ ዲቻ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን በሓላፊነት ሾመ
ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወላይታ ዲቻ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን በሓላፊነት ሾመ

አጋራ
አጋራ

ከአሰልጣኝ ዘነበ ፍስሃ ጋር የተለያየው ወላይታ ዲቻ ይፋዊ የአሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያ ካወጣ በሁዋላ በመጨረሻም አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ሾሟል፡፡

የረጅም ዓመት የማሰልጠን ልምድ ያለው አሸናፊ ከዚህ ቀደም ባንኮች,መከላከያ,ሲዳማ ቡና,አዳማ ከነማ እና ኤሌክትሪክ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብ/ቡድንን ማሰልጠኑ የሚታወስ ነው፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...