እንኳን ለዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
የእናንተ እና የእናንተ ምርጫ የሆነችው ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ነገ በገበያ ላይ ትውላለች፤
ሀትሪክ ስፖርት ነገ ለንባብ ስትበቃም በሀገር ውስጥ፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን /ዋልያዎቹን/ አስመልክቶ ከሌሴቶ አቻቸው ጋር ስላደረጉትና አቻ ተለያይተውም ወደ ምድብ ድልድል ስለገቡበት ጨዋታ መረጃን የምትሰጦት ሲሆን ከዛ ውጪም ለመከላከያ ክለብ ፊርማውን ስላኖረው ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን /ችምስ/ እንደዚሁም ደግሞ በብዙዎች ዘንድ እየተወደደ ስላለው የ THE BIG INTERVIEW አምዳችን ላይ ከኤሌክትሪኩ ተጨዋች ኤፍሬም ወንድወሰን ጋር በተለያዩ ጥያቄዎች ዙሪያ ያደረግነው ቃለ-ምልልስ ይገኝበታል፤ ሀትሪክ በነገው እትሟ ከዛ ውጪም ሌላ መረጃን የምትሰጦት ይሆናል፡፡
ሀትሪክ ስፖርት በባህር ማዶ ዘገባዋም የአውሮፓ ዋንጫን በተመለከተና ስለ አውሮፓ ሀገራት የውስጥ ሊግ ውድድሮች ክለቦች በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ተጨዋቾቻቸውም ስላሉበት ሁኔታ የሚወዱትን መረጃን ትሰጦታለች፡፡
ሀትሪክ ስፖርት አታምልጦት
የሀትሪክ ስፖርት የነገው የፊት ለፊት ገፅ ይህንን ይመስላል፡፡
አስተያየት ይስጡ