መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኤልያስ ማሞ ሻምፒዮኖቹን ጅማ ኣባጅፋር ተቀላቀለ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችጅማ አባጅፋር

ኤልያስ ማሞ ሻምፒዮኖቹን ጅማ ኣባጅፋር ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

ዘግይቶ ወደ ዝውውሩ የተቀላቀለው ጅማ ኣባጅፋር በክረምቱ ዝውውር ያጣቸውን የመሃል ሜዳ ሞተሮቹን ኣሚን ነስሩ እና ዮናስ ገረመውን ለመተካት ሌላኛው ከኢትዮጵያ ቡና የተለያየው ኤልያስ ማሞን ምርጫቸውን ኣድርገዋል።የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ንግድባንክ ተጨዋች ኤልያስ ማሞ ከሦስት ዓመት የኢትዮጵያ ቡና ቆይታ በኃላ ቡናዎችን በመሰናበት የሻምፒዮኖቹ ንብረት ሆኗል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...