ኤሌክትሪክ በአዲስ መልክ እየተጠናከረ ነው…..
ኤሌክትሪክ (ኤልፓ) የቀደመው ቦርድ ለአዲሱ አመራር ርክክብ ካደረገ በሁዋላ በአሁን ሰአት በሁለት ካምፓኒ እየተመራ ነው፡፡ ከዩቲሊቲ እና ፓወር የተወጣጡ ስድስት የቦርድ አባላት ተመርጠው ስራቸውን ጀምረዋል፡፡
ከዩቲሊቲ
አቶ ጥላሁን ለገሰ
አቶ ጌቱ ተሾመ
አቶ ኢሳያስ ደንድር
ከፓወር
አቶ ህይወት እሸቱ
አቶ ብዙአየሁ አክሊሉ
አቶ ሰለሞን ሀ / ጊዬርጊስ ተመርጠዋል፡፡ አቶ ኢሳያስ ደንድር የቦርዱ ፕሬዝደንት ናቸው፡፡ ከነገ በስቲያ ሐሙስ ሜክሲኮ በሚገኘው የክለቡ የመሰብሰብያ አዳራሽ ከደጋፊዎች እና ከቀድሞው ተጨዋቾች ጋር የአንድ ቀን ውይይት ይደረጋል፡፡ ግልፅ የሆነ አሰራር እና ለሚዲያ ክፍት የሆነ አካሄድ እንደሚኖር ተገልፅዋል፡፡
አስተያየት ይስጡ