መነሻ ገጽ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ አዳዲስ የቦርድ አመራሮችን ሾመ
ኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ኢትዮ-ኤሌክትሪክ አዳዲስ የቦርድ አመራሮችን ሾመ

አጋራ
አጋራ

ኤሌክትሪክ በአዲስ መልክ እየተጠናከረ ነው…..
ኤሌክትሪክ (ኤልፓ) የቀደመው ቦርድ ለአዲሱ አመራር ርክክብ ካደረገ በሁዋላ በአሁን ሰአት በሁለት ካምፓኒ እየተመራ ነው፡፡ ከዩቲሊቲ እና ፓወር የተወጣጡ ስድስት የቦርድ አባላት ተመርጠው ስራቸውን ጀምረዋል፡፡
ከዩቲሊቲ
አቶ ጥላሁን ለገሰ
አቶ ጌቱ ተሾመ
አቶ ኢሳያስ ደንድር
ከፓወር
አቶ ህይወት እሸቱ
አቶ ብዙአየሁ አክሊሉ
አቶ ሰለሞን ሀ / ጊዬርጊስ ተመርጠዋል፡፡ አቶ ኢሳያስ ደንድር የቦርዱ ፕሬዝደንት ናቸው፡፡ ከነገ በስቲያ ሐሙስ ሜክሲኮ በሚገኘው የክለቡ የመሰብሰብያ አዳራሽ ከደጋፊዎች እና ከቀድሞው ተጨዋቾች ጋር የአንድ ቀን ውይይት ይደረጋል፡፡ ግልፅ የሆነ አሰራር እና ለሚዲያ ክፍት የሆነ አካሄድ እንደሚኖር ተገልፅዋል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...