መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና ክሪስቶም ንታምቢን የግሉ ማድረጉን በይፋዊ ገፁ አስታወቀ፡፡
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ክሪስቶም ንታምቢን የግሉ ማድረጉን በይፋዊ ገፁ አስታወቀ፡፡

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያ ቡና በይፋዊ ገፁ በተጫዋቾች ዙሪያ ይሄን አስፍሯል፡፡

———————————-

“የኢትጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የጂማ አባቡናው የተከላካይ አማካኝ ክሪዚስቶም ንታምቢ ለማስፈረም ተስማማ፡፡ የፍረሚያውን በቅርቡ አጠናቆ ወደ ሃዋሳ ለቅድመ ዝግጅተ እንደሚያቀና ይጠበቃል፡፡በቅረቡ ከአዳማ ከነማ በነበረው ውዝግብ ችግሩ ተፈቶ ተጨዋቹ የክለባችን መሆኑን ተረጋግጧል፡፡

ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ለ 2010 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ፕሪሚርሊግ ቅድመ ዝግጅት ከመጀመሩ በፊት የተጨዋቾችን ዝውውር በማካሄድላይ ሲሆን አስከ አሁንም 

ቶመስ ስምረቱን ከ ወላይታ ዲቻ ——-ተከላካይ

ወንደሰን እሸቱን ከወላይታ ዲቻ———ግብ ጠባቂ

አለማየሁ ሙለታ ከአዲስ አበባ ከተማ———የግራ ተከላካይ

ክሪዚሰቶም ንታምቢ ከጅማ አባቡና—————የተከላካይ አማካኝ 

ሮቤል አስራት ከጅማ ከነማ———————የግራ ተከላካይ

አብዱል ሰላም አማን ወልዋሎ —————————የቀኝ ተከላካይ

አስራት ቶንጆ ከጅማ ከነማ————————– አማካኝ

ድንቅነህ ከበደ ከአንበሪቾ ከነማ—————-አጥቂ

በረከት አድማሱ ከአንበሪቾ ከነማ,–,————–የተከላካይ አማካኝ

ትግስቱ አበራ ከሀላባ ከነማ ———————የመሃል ተከላይካይ 

የፈረሙ ሲሆን በቀጣይ በተለያዩ ቦታዎች ላይ አሰልጣኙ ክፍተት አሉቢኝ ባሉበት እንደሚያስፈርሙ ይጠበቃል፡፡ ተጨዋቾቹ የኩፐር ቴስት ወይም የአካል ብቃት ምዘና ያአደርገው ሲሆን ቅዳሜ ወደ አዋሳ ለቅድመ ዝግጅት እንደሚያቀኑ ይጠበቃል ፡፡

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ”

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...