መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ኢትዮጵያ ቡና እንዳለ ደባልቄን ባህርዳር ከተማ አስፈረመ
ባህርዳር ከተማኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና እንዳለ ደባልቄን ባህርዳር ከተማ አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያ ቡና እንዳለ ደባልቄን ባህርዳር ከተማ አስፈረመ

ካሳዬ አራጌን በይፋ በዋና አሰልጣኝነት ያስተዋወቁት ኢትዮጵያ ቡና የወቅቱ 12ተኛ ፈራሚያቸውን እንዳለ ደባልቄ ከባህርዳር ከተማ አድርገዋል።

ያለፈው የውድድር ዓመት በባህርዳር ከተማ በቂ የመሰለፍ እድል ያላገኘው አንዳለ ደባልቄ በ2010 ጅማ አባጅፋር ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሲያድግ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማበርከት ችሏል።ከዚህ በፊት በአጥቂ ቦታ ሠይፈ ዛኪርን ያስፈረሙት ቡናዎች አንዳለ ደባልቄን ማስፈረማቸው በዛ ቦታ ያላቸውን አማራጭ ሊያሰፋላቸው አንደሚችል ይገመታል።

ከዚህ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ቡና የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን መስከረም 5 አዲስ አበባ ላይ ሚጀምሩ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...