መነሻ ገጽ ዜናዎች ኢትዮጵያ ሁለት ስታድየሙዎቻ ኢንተርናሽናል ጨዋታዎችን እንዲያስተናግዱ በካፍ ፍቃድ ተሰጣቸው
ዜናዎች

ኢትዮጵያ ሁለት ስታድየሙዎቻ ኢንተርናሽናል ጨዋታዎችን እንዲያስተናግዱ በካፍ ፍቃድ ተሰጣቸው

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያ ሁለት ስታድየሙዎቻ ኢንተርናሽናል ጨዋታዎችን እንዲያስተናግዱ በካፍ ፍቃድ ተሰጣቸው

ከቀናት በፊት እንጋፋውን የእዲስ እበባ ስታድየም ምንም እይነት ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች እንዳያስተናግድ የከለከለው ካፍ፤ለሁለቱም ትግራይና ባህርዳር ስታድየም ኢንተርናሽናል ጨዋታዎችን እንዲያስተናግዱ ገድብ ያለው ፍቃድ ሰጠ።

ዛሬ ካፍ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፈዴሬሽን በላከው ደብዳቤ እንዳስታወቀው በፈረንጆች እቆጣጠር እስከ ጥቅምት 8 ድረስ ገደብ ያለው ፍቃድ እንደተሰጣቸው የፌዴሬሽኑ ፕሬዚደንት ኢሳያስ ጅራ ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።ፕሬዝዳንቱ እያይዘውም
ምንም እንካን ፈቃዱ ቢሰጥም አሁንም ግን መሰራት ያለባቸው ስራዋች እንዳሉ እስገንዝበዋል።በተጨማሪም አቶ ኢሳያስ ጂራ የሚመለከታቸው የክልልና የፌደራል የመንግስት አካላት ድርሻቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።

በዚህም መሰረት በእፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን ሚወክሉት መቐለ 70 እንደርታና ፋሲል ከተማ ጨዋታቸውን በትግራይና በባህርዳር ስታድየም ያደርጋሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...