መነሻ ገጽ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በነገው እለት በኢትዮ ኤሌክትሪክ በይፋ ሰራቸውን ይጀምራሉ
ኢትዮ-ኤሌክትሪክዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በነገው እለት በኢትዮ ኤሌክትሪክ በይፋ ሰራቸውን ይጀምራሉ

አጋራ
አጋራ

​ኢትዮኤሌክትሪክ አሰልጣኛ አሸናፊ በቀለ በነገው እለት በይፋ የአሰልጣኝነት ስራቸውን ይጀመራሉ፡፡

ኤትዮ ኤሌክትሪክን ከአምና ጀምሮ በዋና አሰልጣኝነት ሲመሩ የቆዩት አሰልጣኝ ብርሀኑ ባዬ ዛሬ የመጨረሻ ልምምድ ቢያሰሩም ከነገው እለት ጀምሮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት የቆዩት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በመረከብ ከተጫዋቾቻቸው ጋር በመተዋወቅ የመጀመሪያ ልምምዳቸውን በነገው እለት 09:00 ሰዓት  እንደሚጀምሩ የሀትሪክ የውስጥ ምንጮች ተናግረዋል ፡፡

አሰልጣኝ አሸነፊ በቀለ አዳማ ከተማን፤ሲዳም ቡናን፤ንግድ ባንክን፤የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ማሰልጠናቸው እሚታወስ ነው፡፡

ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሊጉ በ6 ጨዋታዎች በ 5 ነጥብ የሊጉ ደረጃ 15 ደረጃ  ላይ ይገኛል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...