መነሻ ገጽ ዜናዎች በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ለምርጥ 10 ተጫዋቾች ምርጫ 32 ዕጩዎች ታውቀዋል
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየኮከብ ተጫዋቾች ምርጫ

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ለምርጥ 10 ተጫዋቾች ምርጫ 32 ዕጩዎች ታውቀዋል

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2011 ዓ.ም የ1ኛው ዙር ውድድር መርሃ ግብርን መሠረት የአደረገ ምርጥ አስር ተጨዋቾች ምርጫ ኘሮጀክት ከገምጃ የህትመትና ማስታወቂያ ሥራዎች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር በመተባበር ለመሥራት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጿል ፡፡
በምርጥ 10 ዕጩነት በምርጫው የሚካተቱ 32 ተጨዋቾችን የመምረጡን ሥራ ከፌዴሬሽኑ የቴክኒክና ልማት ዳይሬክቶሬት ጋር በመቀናጀት ተሠርቶ ተጠናቋል፡፡
32ቱ እጩ ተጫዋቾቹም የሚከተሉት ናቸው፡፡

1 አማኑኤል ገ/ሚካኤል መቐለ 70 እንድርታ አጥቂ

2 ሐይደር ሸረፋ መቐለ 70 እንድርታ አማካይ

3 አዲስ ግደይ ሲዳማ ቡና አጥቂ

4 ፊቶዲን ጀማል ሲዳማ ቡና ተከላካይ

5 አቤል ያለው ቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ

6 ሳላዲን ሰይድ ቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ

7 ታፈሰ ሰሎሞን ሐዋሳ ከተማ አማካይ

8 ደስታ ዮሃንስ ሐዋሳ ከተማ የመስመር ተከላካይ

9 ያሬድ ባዬ ፋሲል ከነማ ተከላካይ

10 ሱራፌል ዳኛቸው ፋሲል ከነማ አማካይ

11 ኤልያስ አህመድ ባህር ዳር ከተማ አማካይ

12 ወሰኑ ዓሊ ባህር ዳር ከተማ አጥቂ

13 ዳዋ ሆቴሳ አዳማ ከተማ አጥቂ

14 ከነዓን ማርክነህ አዳማ ከተማ አጥቂ

15 አቡበከር ነስሩ ኢትዮጵያ ቡና አጥቂ

16 አማኑኤል ዮሃንስ ኢትዮጵያ ቡና አማካይ

17 ደስታ ደሙ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተከላካይ

18 አፍወርቅ ሀይሉ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተከላካይ/ተመላላሽ

19 ምኒሉ ወንድሙ መከላከያ አጥቂ

20 ዳዊት እስጢፋኖስ መከላከያ አማካይ

21 ባዬ ገዛኸኝ ወላይታ ዲቻ አጥቂ

22 ቸርነት ጉግሳ ወላይታ ዲቻ አማካይ

23 ሳሙኤል ዮሃንስ ድሬዳዋ ከተማ ተከላካይ/ተመላላሽ

24 ያሬድ ሙሸንዲ ድሬዳዋ ከተማ አማካይ

25 አስቻለው ግርማ ጅማ አባ ጅፋር አጥቂ

26 ይሁን እንዳሻው ጅማ አባጅፋር አማካይ

27 ሄኖክ አየለ ደቡብ ፖሊስ አጥቂ

28 ዮናስ በርታ ደቡብ ፖሊስ አማካይ

29 ጅላሉ ሻፊ ስሑል ሽረ አማካይ

30 ልደቱ ለማ ስሑል ሽረ አጥቂ

31 የአብስራ ተስፋዬ ደደቢት አማካይ

32 አቤል ጥላሁን ደደቢት አማካይ

በቀጣይ የተጫዋቾች መምረጫ የጽሁፍ ቁጥሩን እና የተጫዋቾቹን ኮድ በይፋ በቀጣይ ቀናት እንደሚያሳውቁ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ፍሰሃ ገልጸውልናል፡፡

source -Eff

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...