መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስ በሮም ማራቶን ኢትዮጵያን አትሌቶቾ ድል ቀንቷቸዋል
ሀትሪክ ስፖርት አትሌቲክስሮም ማራቶን 2019ዜናዎች

በሮም ማራቶን ኢትዮጵያን አትሌቶቾ ድል ቀንቷቸዋል

አጋራ
አጋራ

ለ25ኛ ጊዜ በጣሊያኗ ሮም ከተማ ትናንት በተካሄደ የማራቶን የሩጫ ውድድር በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸናፊ ሆነዋል።

በውድድሩ በወንዶች ኢትዮጵያዊው አትሌቶች ከአንደኛ እስከ አምስተኛ፤ በሴቶች ደግሞ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

በወንዶች መካከል በተደረገው የማራቶን ውድድር አትሌት ፀበሉ ዘውዴ 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ37 ሰከንድ በሆነ ሰዓት አሸናፊ ሆኗል።

እንዲሁም አትሌት ተስፋ ጥሩነህ 2 ሰዓት ከ9 ደቂቃ ከ17 ሴኮንድ በመግባት በሁለተኛ፣ አትሌት ይሁንልኝ አዳነ ደግሞ 2 ሰዓት ከ9 ደቂቃ ከ 53 ሴኮንድ ሶስተኝነትን የዞ ውድድሩን አጠናቋል።

አትሌት ሙሳ ባቦና አትሌት ብርህኑ ተሾመ ከኢትዮጵያ እንደ የቅድም ተከተላቸው አራተኛና አምስተኛ ወጥተዋል።

በሴቶች መካከል የተደረገውን የማራቶን ውድድር ደግሞ አትሌት መገርቱ አለሙ 2 ሰዓት ከ22 ሴኮንድ ከ 52 ደቂቃ አንደኛ በመሆን አሸንፋለች።

አትሌት ሙሉሀብት ፀጋ 2 ሰዓት ከ26 ደቂቃ ከ41 ሴኮንድ በሁለተኝነት እንዲሁም አትሌት ጫልቱ ነገሰ 2 ሰዓት ከ30 ደቂቃ ከ45 ሴኮንድ በሆነ ሰዓት ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን በበላይነት አጠናቀዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...