መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ በሊጉ 17ኛ ሳምንት ጨዋታ ጅማ አባጅፋር ድል ሲቀናው ወልዲያ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል።
ሀዋሳ ከተማወልዲያዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግድሬዳዋ ከተማጅማ አባጅፋር

በሊጉ 17ኛ ሳምንት ጨዋታ ጅማ አባጅፋር ድል ሲቀናው ወልዲያ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል።

አጋራ
አጋራ

በኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ጨዋታ በሊጉ ጅማ አባጅፋር ድል ሲቀናው ወልዲያ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል።

በጅማ ስቴዲየም ዛሬ በተካሄደው 17ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሜሪሊግ ጨዋታ ጅማ አባጅፋር ድሬደዋ ከተማን አንድ ለ ባዶ አሸነፈ።
ለጅማ አባጅፋር ኦኪኪ አፎላቢ በ35ኛ ደቂቃ ላይ ያስቆጠራት ግብ ነው ክለቡን አሸናፊ እንዲሆን ያስቻለው፡፡
በእለቱ ያስቆጠራት ግብ የጎል ቁጥሩን ወደ 10 በማሳደግ ኮከብ ግብ አግቢነቱን እንዲያጠናክር አስችሎታል፡፡
በጨዋታው ሁለቱ ቡድኖች ተመጣጣኝ የሆነ እንቅሰቃሴ አሳይተዋል፡፡
ጅማ አባጅፋር ማሸነፉን ተከትሎ በ28 ነጥብ 3 ደረጃ ላይ መቀመጥ ችሏል፡፡

ሌላኛው ወልዲያ ላይ የተካሄድው የ17ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከ ወልዲያ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ወልዲያ ከተማዎች በባከነ ደቂቃ በምንያህል ተሾመ ወሳኝ ግብ ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል።
በጨዋታው ጎል በማግባት ቀዳሚ የነበሩት እንግዳዎቹ ሀዋሳ ከተማዎች ሲሆኑ በ51ኛ ደቂቃ ላይ በእስራኤል እሸቱ አማካኝነት ቀዳሚነቱን ቢወስዱም የኃላ ኃላ የጨዋታው 90 ደቂቃ ተጠናቆ በባከነ ሰዓት በምንያህል ተሾመ ግብ 1ነጥብ ተጋርተው ሊወጡ ችለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...