መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ስሑል ሽሬ አሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀምን ሾሟል
ስሁል ሽረዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ስሑል ሽሬ አሰልጣኝ ሲሳይ አብርሀምን ሾሟል

አጋራ
አጋራ

ከቀናት በፊት ከአሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ጋር የተለያዩት ስሑላውያኑ አሰልጣኝ የሲሳይ አብርሀምን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ በማድረግ ሾመዋል።

 

ሼር ኢትዮጵያ፣አክሱም ከተማ፣ሰበታ ከተማ፣አዳማ ከተማ እና ከ20 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በረዳትነት ማሰልጠን የቻሉት ሲሳይ አብርሀም አምና አዳማ ከተማን ይዘው በአንደኛው ዙር 22 ነጥብ በመሰብሰብ 6ኛ ደረጃን ይዘው ማጠናቀቅ የቻሉ ሲሆን ከክለቡ ጋር ሳይስማሙ ቀርተው መለየያየታቸው ይታወሳል። 2004 ላይ አዳማን ይዘው ባስመዘገቡት ጥሩ ውጤት የተሻለ ኮንትራት ቀርቦላቸው አዳማን ለቀው ሲሼር ኢትዮጵያን ቢይዙም በወቅቱ ከሳቸው መልቀቅ በኋላ አዳማ የመውረድ ስጋት ስለተጋረጠበት ሁለት ጨዋታ ሲቀረው በድጋሚ ወደ አዳማ ከተማ በመመለስ ቡድኑን ከመውረድ ታድገውታል። በጥሩ ደረጃ ላይ የሚገኙት ስሑል ሽሬዎች ጠንካራ ተፎካካሪ የማድረግ ሀላፊነት ተጥሎባቸዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...