መነሻ ገጽ ሽረ እንዳስላሴ ስሑል ሽረ ሁለት የሜዳው ጨዋታዎች ከሜዳው ውጪ እንዲጫወትና የገንዘብ ቅጣት ተላለፈበት
ሽረ እንዳስላሴዜናዎች

ስሑል ሽረ ሁለት የሜዳው ጨዋታዎች ከሜዳው ውጪ እንዲጫወትና የገንዘብ ቅጣት ተላለፈበት

አጋራ
አጋራ

ስሑል ሽረ ሁለት የሜዳው ጨዋታዎች ከሜዳው ውጪ እንዲጫወትና የገንዘብ ቅጣት ተላለፈበት

በ19ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሜዳው ሽረ ስታድየም ቅዱስ ጊዮርጊስን ያስተናገደው ስሑል ሽረ ጨዋታው ላይ የቀድሞው የክለቡ ቡድን መሪ ኤፍሬም ሓዱሽ በዕለቱ ዳኛ ኢብራሂም እጋዥ ላይ ባሳዩት ያልተገባ ከስፖርታዊ ጨዋነት ውጪ በሆነ ባህሪ ምክንያት ስሑል ሽረ ሁለት በሜዳው የሚያካሂዳቸው ጨዋታዎች 200 ኪ.ሜትር ርቆ እንዲጫወትና የ 20 ሺህ ብር ቅጣት ተላልፎበታል።

በያዝነው ውድድር ዓመት ክለቡ ላይ ላበረከተው አስተዋፅኦ በማመስገን ከክለቡ የተሸኙት ኤፍሬም ሓዱሽ በፈፀሙት የስፖርታዊ ጨዋነት ጉድለት ስሑል ሽረ መቀጣቱ ነገሩን አነጋጋሪ እድርጎታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...