በኬኒያ አዘጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዋንጫ ከህዳር 24 ጀምሮ በሚደረገው ውድድር አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ለአዳዲስ እና ነባር ተጨዋቾች ጥሪ አድርገዋል፡፡
ነገ ሶስት ሰዓት ካዛንችስ በሚገኘው የፈዴሬሽኑ ፅህፈት ቤት በመገኘት ሪፖርት እንዲያደርጉ እና በማግስቱ በካፒታል ሆቴል እንዲሰባሰቡ ጥሪ ቀርቧል፡፡
በግብ ጠባቂ ቦታ የተመረጡ
በረከት አማረ =>ወልዋሎ አዲግራት.ዮ
ታሪክ ጌትነት =>ደደቢት
ተክለማርያም ሻንቆ =>ሀዋሳ ከተማ
በተከላካይ ቦታ የተመረጡ
ግርማ በቀለ =>ኢትዮ-ኤሌክትሪክ
አምሳሉ ጥላሁን => ፋሲል ከተማ
ተመስገን ካስትሮ => አርባምንጭ ከተማ
ኄኖክ አዱኛ ጅማ => አባ ጅፋር
ቴዎድሮስ በቀለ=>መከላከያ
አበበ ጥላሁን =>ሲዳማ ቡና
አበባው ቡታቆ =>ቅዱስ ጊዮርጊስ
አናጋው ባደግ=> ድሬዳዋ ከተማ
በአማካይ ቦታ የተመረጡ
ሳምሶን ጥላሁን =>ኢትዮጵያ ቡና
ተስፋዬ አለባቸው =>ወልዲያ ከተማ
ከነአን ማርክነህ =>አዳማ ከተማ
እንዳለ ከበደ =>አርባምንጭ ከተማ
በሐይሉ ተሻገር => ኢትዮ-ኤሌክትሪክ
ብሩክ ቃልቦሬ =>ወልዲያ ከተማ
መስኡድ መሐመድ =>ኢትዮጵያ ቡና
ዮናስ ገረመው =>ጅማ አባ ጅፋር
በአጥቂ ቦታ የተመረጡ
አዲስ ግደይ => ሲዳማ ቡና
ዳዋ ሆቴሳ =>አዳማ ከተማ
አማኑኤል ገብረሚካኤል => መቐለ ከተማ
አቤል ያለው => ደደቢት
አቡበከር ሳኒ =>ቅዱስ ጊዮርጊስ
ፍሬው ሰለሞን=>ሀዋሳ ከተማ
አብዱራህማን ሙባረክ => ፋሲል ከተማ
ፀጋዬ ብርሃኑ => ወላይታ ድቻ
አስተያየት ይስጡ