መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሚሉቲን ሚቾ ጊዮርጊስን ሊረከቡ ይሆን?
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎች

ሚሉቲን ሚቾ ጊዮርጊስን ሊረከቡ ይሆን?

አጋራ
አጋራ

የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስና የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በቅርቡ ከግብጹ ዛማሌክ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ተከትሎ ወደቅዱስ ጊዮርጊስ የሚያመሩ ይመስላል።

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ተገኝተው የክለቡን ጨዋታ የተመለከቱት ሚቾ ክለቡን ከተረከቡ የውጤት ቀውስ ውስጥ ያለውን ክለብ ሊታደጉት ይችላሉ።

ከክለቡ ጋር በርካታ ድሎችን ማጣጣም የቻሉት ሚቾ ለክለቡ ከፍተኛ ፍቅር እንዳላቸው በበርካታ አጋጣሚዎች ሲናገሩ ተደምጠዋል።

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተገኙበትም ወቅት በደጋፊው ከፍተኛ እቀባበል ተደርጎላቸዋል።

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...