ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ በ2010 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ 9ኛ ተጫዋቾችን ከኢትዮ ኤሌትሪክ ሙሉአለም ጥላሁንን አስፈርሟል፡፡
የፊት መስመር ተጫዋቾቹ ሙሉአለም ጥላሁን ከዚህ በፊት ለኢትዮጵያ መድህን ፤ኢትዮጵያ ቡና፤መከላከያ፡ አና ለኢትዮ ኤሌትሪክ መጫወት ችሏል
በ2003 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የሊጉን ዋንጫ ማንሳቱ እሚታወስ ነው፡፡
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ