መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ 70 እንደርታ ተስፋዬ መላኩን አስፈረመ
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ተስፋዬ መላኩን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

መቐለ 70 እንደርታ ተስፋዬ መላኩን አስፈረመ

የኦኪኪን ዝውውር ያጠናቀቁት መቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ክፍላቸውን ለማጠናከር ተስፋዬ መላኩን ከጅማ አባጅፋር አስፈርመዋል።

በግራ መስመር እንዲሁም በመሃል ተከላካይነት መጫወት ሚችለው ተስፋዬ መላኩ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በአንፃራዊነት ጠንካራ ያልነበረውን የምዓም አናብስት ተከላካይ ክፍልን ያጠነክራል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...