መቐለ 70 እንደርታ ተስፋዬ መላኩን አስፈረመ
የኦኪኪን ዝውውር ያጠናቀቁት መቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ክፍላቸውን ለማጠናከር ተስፋዬ መላኩን ከጅማ አባጅፋር አስፈርመዋል።

በግራ መስመር እንዲሁም በመሃል ተከላካይነት መጫወት ሚችለው ተስፋዬ መላኩ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በአንፃራዊነት ጠንካራ ያልነበረውን የምዓም አናብስት ተከላካይ ክፍልን ያጠነክራል ተብሎ ይጠበቃል።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ