By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የወልቂጤ ከተማ የቡድን አባላት የጠፋ ንብረት ተገኘ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችወልቂጤ ከተማ

የወልቂጤ ከተማ የቡድን አባላት የጠፋ ንብረት ተገኘ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

 

*….ተጠርጣሪው ለፖሊስ ተላልፎ ተሰጥቷል…

ዛሬ ጠዋት የጠፋው የወልቂጤ ከተማ ተጨዋቾች ንብረት በቡድን አባላቱ ከፍተኛ ርብርብ መገኘቱ ታውቋል።

ተጨዋቾቹ ከጠዋት ልምምድ ሲመለሱ ገንዘብ፣ ሰአት፣ በርካታ ሞባይሎች ፣ ሀብልና ጌጣጌጦች የጠፋ ሲሆን ተጨዋቾቹ ወዲያውኑ ለአዳማ ከተማ ፖሊስ በማሳወቅ የከሰአት ልምምዳቸውን በማቋረጥ ተጠርጣሪ የነበረውን ሆቴሉ ውስጥ ተጠግቶ ሲሰራ የነበረውን ተጠርጣሪ ለመያዝ ያደረጉት ጥረት ተሳክቶላቸዋል።

- ማሰታውቂያ -

ከክለቡ ውስጥ አዋቂ በተገኘ መረጃ ተጠርጣሪው በሰረቀው ስልክ መደወሉን ተከትሎ ተጨዋቾቹ ባገኙት መረጃ ፍለጋቸውን ቀጥለው ተጠርጣሪው ከአዳማ ወጥቶ ወደ ሀዋሳ በተቃረበበት ወቅት ደርሰውበት ከአንድ ስልክ ውጪ ሁሉም የጠፋው ንብረት ተመልሶ ለባለቤቶቹ እንዲደርስ ተደርጓል። ተጨዋቾቹም ተጠርጣሪውን ለአዳማ ፖሊስ ማስረከባቸው ታውቋል።

 

ይህን መሰል ፈተና የገጠማቸው የወልቂጤ ከተማ ተጨዋቾች በ10ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር የፊታችን ዓርብ ከፋሲል ከነማ ጋር ይጫወታሉ ተብሎ ይጠበቃል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ወልደአማኑኤል ጌቱ የአራት ጨዋታዎች ቅጣት ተላለፈበት
Next Article ለኮሎምቢያው የዓለም ዋንጫ ለማለፍ 180 ደቂቃ የቀረው የሴቶች ከ20 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለወሳኝ ፍልሚያ ወደሞሮኮ አቅንቷል….

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችESFNA

ESFNA ለኮሮና ቫይረስ ህክምና የሚውሉ 50 ሺ ዶላር የሚያወጡ ቁሳቁሶችን ወደ ሃገር ቤት መላኩን አስታወቀ፡፡

hatricksport team By hatricksport team 6 years ago
የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል !!
“በትልቅ አሰልጣኝ ስር ለመስራት በመቻሌ እድለኝነት ይሰማኛል” ዱላ ሙላቱ /ሀዲያ ሆሳዕና/
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 13ኛ ሳምንት ውጤቶችና ደረጃ ሰንጠረዥ
” በአሁን ሰዓት በአፍሪካ ውስጥ ጥሩ እግር ኳስን የሚጫወት ብሄራዊ ቡድን አለን ” ሚሊዮን ሰለሞን /አዳማ ከተማ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?