By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
አትሌቲክስ ዜናዎች
ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ
የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….
አትሌቲክስ ዜናዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
ወላይታ ድቻ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዘገባ ድሬዳዋ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
መቻልዜናዎችየጨዋታ ዘገባፋሲል ከነማ

የጨዋታ ዘገባ | አፄዎቹ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 8 months ago
Share
SHARE

 

በዕለተ ፋሲካ በተደረገዉ የአስራ ዘጠነኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊጉ የመጨረሻ መርሐግብር የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ቡድን ፋሲል ከተማ መቻልን 1ለ0 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችሏል።

በደረጃ ሰንጠረዡ ወገብ ላይ የሚገኘዉን ፋሲል ከነማ እንዲሁም በወራጅ ቀጠናዉ ዞን ላይ የሚገኘዉን የአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ቡድን መቻል ባገናኘዉ የዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ዉጤቱን አጥብቀው እንደመፈለጋቸዉ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ ለመንቀሳቀስ ሲጥሩ የተስተዋለ ሲሆን ፤ በ8ተኛዉ ደቂቃ ላይም መቻሎች ቀዳሚ መሆን የሚችሉበትን አጋጣሚ በሀይሉ ሀይለማርያም አማካኝነት መሞከር ቢችሉም ኳሷን የግቡ አግዳሚ አውጥቶባቸዋል።

- ማሰታውቂያ -

ከዚች ለግብ የቀረበች ሙከራ በኋላም አፄዎቹ ወደ ጨዋታው በመግባት በ16ተኛዉ ደቂቃ ላይ ግብ ማስቆጠር ችለዋል። በዚህም መቻሎች ሳጥን ዉስጥ ኳስ በእጅ መንካታቸዉን ተከትሎ የተገኘዉን ፍፁም ቅጣት ምት ሽመክት ጉግሳ ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል። ከዚች ግብ መቆጠር በኋላ በተደጋጋሚ በተለይ የሜዳውን የመሐል ክፍል እና የመስመር ላይ እንቅስቃሴ በመቆጣጠር ወደ ተጋጣሚ ቡድን የመጨረሻው የግብ ክልል ለመድረስ ሲጥሩ የተስተዋለ ሲሆን ፤ በተቃራኒው አፄዎቹ የፊት አጥቂያቸዉን ኦሴ ማውሊ ማዕከል ያደረጉ ረጃጅም ኳሶችን በመጣል ግብ ለማስቆጠር ሲጥሩ የተስተዋለ ቢሆንም ሁለቱም ክለቦች ዉጥናቸዉ ሰምሮ ተጨማሪ ግብ ሳያስቆጠር አጋማሹ በአፄዎቹ 1ለ0 መሪነት ተገባዷል።

ከዕረፍት መልስ የተቀዛቀዘ በነበረዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ አፄዎቹ በአንፃራዊነት ተሽለዉ ለመንቀሳቀስ ሲጥሩ የተስተዋለ ሲሆን በዚህም በ61ኛዉ ደቂቃ ላይ በታፈሰ ሰለሞን አማካኝነት ድንቅ የሚባል ለግብ የቀረበ ሙከራ ማድረግ ችለዋል።

በተቃራኒው የተወሰኑ ተጫዋቾችን ቀይረዉ ወደ ሜዳ በማስገባት የአቻነት ግብ ለማግኘት ሲጥሩ የነበሩት መቻሎች በከንዓን ማርክነህ እና እስራኤል እሸቱ አማካኝነት ጥሩ ጥሩ የሚባሉ ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ ቢችሉም ግብ ማስቆጠር ግን ቀላል ሊሆኝላቸዉ አልቻለም። በተቃራኒው ያገቧትን ጎል አስጠብቀዉ ለመዉጣት ወደ ራሳቸዉ የግብ ክልል አፈግፍገዉ በመጫወት ላይ የነበሩት አፄዎቹ ጨዋታዉን 1ለ0 በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችለዋል።

ዉጤቱን ተከትሎም ፋሲል ከነማ በ27 ነጥቦች ስድስተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ በተቃራኒው መቻል ደግሞ በ23 ነጥቦች አስራ አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

You Might Also Like

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የቅዳሜውን ጠቅላላ ጉባኤን አገደ….

የጨዋታ ዘገባ | የስድስተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | በዋንጫዉ ፉክክር ላይ የሚገኘዉ ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ጥሏል !!
Next Article ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 19ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣብቸኛዋ ባለቀለም የስፖርት ጋዜጣየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“አቋማችንን ማየት ባንችልም ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ፍላጎታችንን አሳክተናል”አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ (ቅ/ጊዮርጊስ)

hatricksport team By hatricksport team 6 years ago
የጨዋታ ሪፖርት | በደቡብ ደርቢ ሁለቱ የደቡብ ክለቦችን ያገናኝው ጨዋታ በውጤት ቀውስ ውስጥ የሚገኝው አርባምንጭ ከተማ እንዳለ ከበደ ባስቆጠራት ፍፁም ቅጣት ምት 1-0 በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማሳካት ችሏል፡፡
ፋሲል ከነማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
Micho rend hommage aux victimes de la catastrophe aérienne de 1993 au Gabon
ሳልሀዲን ሰይድ ሲዳማ ቡናን ተቀላቅሏል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?