By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢትዮጵያ ቡና በድል ጉዞዉ ሲቀጥል ፤ መቻልም ሲዳማ ቡናን በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንመቻልየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎችሲዳማ ቡና

ኢትዮጵያ ቡና በድል ጉዞዉ ሲቀጥል ፤ መቻልም ሲዳማ ቡናን በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ቀን ዘጠኝ ሰዓት ሲል በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ኤፍሬም ደበሌ ፊሽካ በጀመረዉ የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሁለቱም ክለቦች በሜዳዉ ላይ ያለዉን እንቅስቃሴ በበላይነት ለመቆጣጠር የየራሳቸዉን ጥረት ማድረግ የጀመሩ ሲሆን ፤ ተመጣጣኝ በነበረዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም ከግማሽ ሰዓታት በኋላ ግብ ተቆጥሮበታል።

በዚህም በ33ተኛዉ ደቂቃ ላይ ከመልሶ ማጥቃት የተገኘዉን ኳስ አብዱልከሪም ወርቁ በቀኝ መስመር በኩል ለአማኑኤል ከሰነጠቀለት በኋላ ተጫዋቹ ወደ ሳጥን ያሻማዉን ኳስ ነጥሮ ያገኘዉ አንተነህ ተፈራ ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን ኢትዮጵያ ቡና መሪ ማድረግ ችሏል። ከሁለት ደቂቃዎች በኋላ ግን መድኖች በወገኔ ገዛኸኝ አማካኝነት ምላሽ ለመስጠት ከጫፍ ደርሰዉ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን በተከላካዩ ወልደአማኑኤል ጌቱ አስገራሚ ብቃት ሙከራቸዉ ከሽፎባቸዋል።

ከዕረፍት መልስ ያሬድ ዳርዛን ቀይረዉ ወደ ሜዳ የተመለሱት መድኖች ቅያሬያቸዉ ሰርቶ ወዲያው ግብ ማስቆጠር ችለዋል። በዚህም የቡና ተከላካዮች በሰሩት ስህተት የተገኘዉን ኳስ ተቀይሮ የገባዉ ያሬድ በግሩም ብቃት ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን አቻ ማድረግ ችሏል። በ68ተኛዉ ደቂቃ ላይ ደግሞ ከቀኝ በኩል አማካዩ አብዱልከሪም ወርቁ የመድንን ተጫዋቾች አታሎ አልፎ ሳጥን ዉስጥ በቀጥታ ወደ ግብ የመታትን ኳስ የግቡ አግዳሚ ቢመልሳትም ነገር ግን ኳሷን የመድኑ ተከላካይ አብዱልከሪም መሐመድ በራሱ መረብ ላይ አሳርፏታል።

በ76ተኛዉ ደቂቃ ላይ ደግሞ አቡበከር ሳኒ ከዮናስ ገረመዉ በተቀበለዉ ኳስ ግብ ለማስቆጠር ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም ግብ ጠባቂዉ በረከት እንደምንም ኳሷን ይዞበታል። ከዚህ ሙከራ ከሁለት ደቂቃ በኋላ ደግሞ ኢትዮጵያ ቡናዎች በአብዱልከሪም ወርቁ አማካኝነት ከሳጥን ዉጭ ድንቅ ሙከራ ማድረግ ቢችሉም ነገር ግን ግብ ጠባቂዉ አቡበከር ኑራ ኳሷን አዉጥቶባቸዉ በመርሐግብሩም ተጨማሪ ግብ ሳንመለከትበት ጨዋታዉ በቡናማዎቹ 2ለ1 አሸናፊነት ተጠናቋል።

- ማሰታውቂያ -

በርካታ ጎሎች በተቆጠሩበት የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ የዋንጫ ተፎካካሪዉ መቻል ሲዳማ ቡናን አራት ለአንድ በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችሏል።

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ አመሻሽ አስራ ሁለት ሰዓት ሲል በጀመረዉ የሁለቱ ክለቦች ተጠባቂ ጨዋታ በእንቅስቃሴ ረገድ በተለይ በመጀመሪያዎቹ ሀያ እና ሰላሳ ደቂቃዎች ያን ያህል ተጠቃሽ የግብ ሙከራዎችን መመልከት ባንችልም ነገር ግን በእንቅስቃሴ ረገድ ሁለቱም ክለቦች ዕድሎችን ለመፍጠር ሲጥሩ ተስተውሏል።

የግሩም ሀጎስን እና ማይክል ኪፕሮፕን ሙከራዎች ብቻ ባስመለከተን የጨዋታዉ የመጀመሪያ አጋማሽ በ41ኛዉ ደቂቃ ላይ ፍቅረየሱስ አማካዩ ሽመልስ በቀለ ላይ ጥፋት መስራቱን ተከትሎ የተሰጠዉን ፍፁም ቅጣት ምት አምበሉ ምንይሉ ወንድሙ ወደ ግብነት ቀይሮ ክለቡን መቻል በአጋማሹ መገባደጃ ላይ መሪ ማድረግ ችሏል። ከዕረፍት መልስ መቻሎች ዳግም በፍጥነት መሪነታቸዉን ወደ ሁለት ለዜሮ ከፍ ማድረግ የቻሉበትን ግብ አግኝተዋል። በዚህም ሽመልስ በቀለ ከማዕዘን ያሻማዉን ኳስ በሀይሉ ግርማ ወደ ግብነት ቀይሮ የክለቡን መሪነት ወደ ሁለት ለዜሮ ከፍ ማድረግ ችሏል።

የጨዋታዉ ደቂቃ እየገፋ በሄደ ቁጥር በመቻሎች ብልጫ እየተወሰደባቸዉ የቀጠሉት ሲዳማዎች የተጫዋቾች ለዉጥ ካደረጉ በኋላ በ65ተኛዉ ደቂቃ ላይ በብርሀኑ በቀለ አማካኝነት ከሳጥን ዉጭ ድንቅ ግብ አስቆጥረዉ ወደ ጨዋታዉ ለመመለስ ሞክረዋል። ነገር ግን በዕለቱ ድንቅ የነበሩት መቻሎች በ73ተኛዉ ደቂቃ ላይ በጨዋታዉ ድንቅ በነበረዉ ከነዓን ማርክነህ ሶስተኛ ግብ አስቆጥረዉ የሲዳማ ማንሰራራት ላይ ዉሀ ቸልሰዉበታል።

በመጨረሻም ሁለቱም ክለቦች ቶሎ ቶሎ ወደ ሳጥን በመሄድ ዕድሎችን ለመፍጠር መጣር የቀጠሉ ሲሆን ፤ በዚህም መቻሎች ጥረታቸዉ ፍሬ አፍርቶ በከነዓን አማካኝነት አራተኛ ግብ አስቆጥረዉ ጨዋታዉን አራት ለአንድ በሆነ ዉጤት ማሸነፍ ችሏል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ባህርዳር ከተማ ከመመራት ተነስቶ አዳማ ከተማን ሲያሸንፍ ፤ ሀድያ ሆሳዕናም ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ተመልሷል !!
Next Article የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አቻ ሲለያይ ፤ ሀምበሪቾ ዱራሜም ባደገበት አመት ከሊጉ የወረደበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዋልያዎቹየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንዜናዎች

የዋሊያዎቹ የባህርዳር ጉዞ ተሰረዘ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነጥብ ሲጥል ፤ ሲዳማ ቡና ከተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል መጥቷል !!
የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ውጤቶችን ይመልከቱ
አፄዎቹ ግብ ጠባቂ እና አጥቂ አስፈርመዋል
መቐለ ከተማ ከ5 ተጫዋቾች ጋር በስምምነት ተለያይቷል 
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?