By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አሰልጣኝ ገብረ መገድን ሃይሌ ይግባኝ እንደሚጠይቁ አስታወቁ
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችኢትዮጵያ መድህንቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

አሰልጣኝ ገብረ መገድን ሃይሌ ይግባኝ እንደሚጠይቁ አስታወቁ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

በሊግ ኩባንያው የውድድርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ከፍተኛ ቅጣት የተላለፈባቸው የኢትዮጵያ መድኑ አሰልጣኝ ገብረ መድህን ሃይሌ ውሳኔውን በመቃወም ይግባኝ እንደሚጠይቅ አሳውቋል።

በፌዴሬሽኑ የዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት አንድ ይግባኝ ጠያቂ ውሳኔው በደረሰው ሶስት ቀናት ውስጥ ይግባኝ እንደሚጠይቅ ማሳወቅ የሚጠበቅበት ሲሆን በሰባት ቀን ውስጥ ደግሞ ይግባኙን ማስገባት አለበት የሚል በመሆኑ አሰልጣኝ ገብረ መድህን እስከ መጪው ረቡዕ ድረስ ይግባኝ እንደሚጠይቅ በመግለጽ በህጉ መሠረት ሶስት ቀናት ሳይሞላው ደብዳቤ ማስገባቱ ታውቋል።

አሰልጣኝ ገብረ መድህን ኢትዮጵያ መድን በሲዳማ ቡና 1ለ0 በተሸነፈበት ጨዋታ በመሃል ዳኛው በአምላክ ተሰማ በቀይካርድ የተባረረ ሲሆን የጨዋታውን
መጠናቀቅ ተከትሎ በሚዲያ 14 ለ11 ሆነን እንዴት እናሸንፋለን በማለት ዳኞቹን የተቸበትን መግለጫ የሊግ ኩባንያው የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ መርምሮ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
በዚህም መሠረት አሰልጣኙን ባዩት ቀይካርድ 3 ጨዋታና 10 ሺህ ብር ሲቀጣ ከጨዋታው በኋላ ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ የጨዋታ አመራሮች አሰራርን ያለ አግባብ የተቸና ስሜታቸውን የጎዳ አስተያየት መስጠታቸው ሪፖርት በመቅረቡ 3 ወር ከአሰልጣኝነት አግዶ የተጨማሪ የ10 ሺህ ብር ቅጣት እንዲከፍሉ ወስኖባቸዋል።

- ማሰታውቂያ -

አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ግን ውሳኔውን በመቃወም ይግባኛቸውን እንደሚያስገቡ ለፌዴሬሽኑ ባስገቡት ደብዳቤ አረጋግጠዋል… “በመጀመሪያ ቢጫ ካርድ የተመዘዘብኝ ለሲዳማ ቡና ቅጣት ምት የተሰጠበት ቦታ ልክ አይደለም በማለቴ ሲሆን ቀይካርዱ ደግሞ አርቢትር በአምላክ ተሰማ ዝምበል ሲለኝ እኔንም ተጨዋቾቼን አታስፈራራን እንጂ ብዬ በመጠየቄ ያያሁት ካርድ ነው ከዚያ ውጪ አስፀያፊና የዳኞቹን ክብር የሚነካ ነገር አልተናገርኩም”በሚል ውሳኔውን እንደማይቀበሉት መናገራቸው ታውቋል።

አሰልጣኝ ገብረ መድህን ሃይሌ ይግባኝን ተንተርሶ የፌዴሬሽኑ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የሚሰጠው ብይን የሚጠበቅ ሆኗል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ኦፕራሲዮን ወጪ ብቻ ከ35 ሺህ ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ እና ሀይቆቹ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት አገባደዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችሀዲያ ሆሳዕና

ሳሊፍ ፎፋና ወደ ሀድያ ሆሳዕና አምርቷል

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
ጅማ አባጅፋር ከ ድሬዳዋ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውላቸውን አራዘሙ
መድኅን መሪነቱን ሲያጠናክር መቀሌ 70 እንደርታም ድል ቀንቶታል
የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን በድጋሚ ለሌላ የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለብ የምስክር ወረቀት ሰጥቷል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?