By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ እና ሀይቆቹ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት አገባደዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ሀዋሳ ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ እና ሀይቆቹ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት አገባደዋል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 3 years ago
Share
SHARE

 

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሀያ አራተኛ ሳምንት የመጨረሻ ዕለት ጨዋታ የሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታቸዉን አንድ አቻ በሆነ ውጤት አገባደዋል።

ባሳለፍነዉ ሳምንት የ23ተኛዉ ሳምንት የሊጉ መርሐግብር በመቻል ሽንፈት አስተናግዶ የነበረዉ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና በሰንጠረዡ ወገብ ላይ የሚገኘዉ ሀዋሳ ከተማ ባደረጉት የዕለቱ ጨዋታም ባለሜዳዉ ቡድን ሀዋሳ ከተማ በአብዝሀኛዉ የጨዋታ ደቂቃ በመከላከል ላይ ትኩረት ባደረገ የጨዋታ መንገድ በተለይ ደግሞ በመልሶ ማጥቃት ከመርሐግብሩ አንዳች ነገር ለመፍጠር ሲሞክር ፤ በተቃራኒው የአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ቡድን ቅዱስ ጊዮርጊስ የሜዳዉን የመሐል ላይ እንቅስቃሴ በመቆጣጠር እና የፊት መስመር አጥቂዉን አጎሮ ኢላማ ያደረጉ ኳሶችን ወደ ሳጥኑ በማድረስ ግብ ለማስቆጠር ሲጥሩም ተስተውሏል።

- ማሰታውቂያ -

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ የሁለቱ ክለበች ጨዋታም ጨዋታዉ የመጀመሪያ አጋማሽ አጋማሽ ላይ ከቀኝ መስመር በኩል የመስመር አጥቂዉ እዮብ በረጅሙ የተሻገረለትን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ የሞከረዉ እና በተመሳሳይ ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ ደግሞ ይሄዉ ተጫዋች የፈረሰኞቹ ተከላካዮች የሰሩትን ስህተት ተጠቅሞ ግብ ለማስቆጠር ተቃርቦበት የነበረዉ አጋጣሚ በሀይቆቹ በኩል የተደረገ ተጠቃሽ ሙከራ ነበር።

በተቃራኒው የሀይቆቹን የተከላካይ መስመር ጥሰዉ ወደ ሶስተኛዉ የሜዳ ክፍል ለመሻገር ሲቸገሩ የነበሩት ፈረሰኞቹ በ30ኛዉ ደቂቃ ላይ አጥቂዉ አጎሮ ከርቀት በቀጥታ ወደ ግብ የላካትን ኳስ የግብ ዘቡ መሐመድ ሙንታሪ ያወጣበት አጋጣሚ በአጋማሹ በቅዱስ ጊዮርጊስ በኩል የተደረገች ተጠቃሽ ሙከራ ነበረች ።

ከዕረፍት መልስ ወዲያውኑ ፈረሰኞቹ ግብ ማስቆጠር ችለዋል ፤ በዚህም በ46ተኛዉ ደቂቃ ላይ የቀኝ መስመር ተከላካዩ ሄኖክ አዱኛ ወደ ሳጥን ያሻማውን ኳስ የመስመር አጥቂዉ ቸርነት ጉግሳ በግንባሩ በመግጨት ግብ በማስቆጠር ክለቡን መሪ ማድረግ ችሎ የነበረ ቢሆንም ተጫዋቹ ከግብ ጠባቂዉ መሐመድ ሙንታሪ ጋር የተጋጨዉ ቸርነት ጉግሳ በዚያው ቅፅበት በጉዳት ምክንያት ከሜዳ ተቀይሮ ወጥቷል።

ገና በአጋማሹ መጀመሪያ ላይ ግብ ያስተናገዱት ሀይቆቹ በርከቱ ያሉ ተጫዋቾችን ወደ ሜዳ ቀይረዉ በማስገባት የአቻነት ግብ ለማስቆጠር ሲያደርጉት የነበረዉ ጥረት ፍሬ አፍርቶ የአቻነት ግብ ማስቆጠር ችለዋል። በዚህም ፍሪፕሞንግ ጥፋት መስራቱን ተከትሎ የተሰጠዉን ፍፁም ቅጣት ምት ተባረክ ሄፋሞ ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን አቻ ማድረግ ችሏል።

በመጨረሻዎቹ ደቂቃ ላይ ግብ ካስተናገዱ በኋላ ጫና ፈጥረዉ መጫወት የቀጠሉት ፈረሰኞቹ በመጨረሻው ደቂቃ ላይ ሄኖክ አዱኛ ያሻማዉን የቅጣት ምት ኳስ የመስመር ተጫዋቹ ተገኑ ተሾመ በግንባሩ በመግጨት ግብ ለማስቆጠር ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም የግብ ዘቡ መሐመድ ሙንታሪ እንደምንም ኳሷን ተቆጣጥሯታል። ዉጤቱን ተከትሎም ቅዱስ ጊዮርጊስ በ52 ነጥብ በመሪነት ስፍራዉ ላይ ሲቀመጥ ፤ በተቃራኒው ሀዋሳ ከተማ ደግሞ በ32 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አሰልጣኝ ገብረ መገድን ሃይሌ ይግባኝ እንደሚጠይቁ አስታወቁ
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ሲዳማ ቡና ሶስተኛ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎዜናዎችሰበር ዜና

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ እና ወልዋሎ ሊለያዩ ይሆን?

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
የጨዋታ ዘገባ | አዳማ ከተማ ከአስር ድል አልባ ጨዋታዎች በኋላ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ጨዋታ በቀጥታ /LIVESCORE/
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና አዲስ አዳጊው ሀድያ ሆሳዕና ላይ የግብ ናዳ አውርዷል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?