By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ኦፕራሲዮን ወጪ ብቻ ከ35 ሺህ ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎች

ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ኦፕራሲዮን ወጪ ብቻ ከ35 ሺህ ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

*ሁለቱ የአካውነት ቁጥሮች
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000544405617
በንብ ባንክ ደግሞ 7000043195037
ነው ተብሏል

“ለብሄራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ወርሃዊ ደመወዝ 1500 ለምክትሉ ደግሞ 1200 ይከፈለን ነበር. በዚህ ምን ታጠራቅማለህ…?”
ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው

ለአሠልጣኝ አስራት ኃይሌ ህክምና የተቋቋመው የገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ ዛሬ በራስ ሆቴል አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ስራውን በይፋ ጀምሯል።

ኮሚቴው ወደ 13 አባላት ያሉትና በአሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው የሚመራ ሲሆን ሁለት አካውንት በኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው በአቶ ጌታዘሩና አቶ ሰለሞን በቀለ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክና በንብ ባንክ መከፈቱ ተገልጿል በዚህ መሰረት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000544405617 በንብ ባንክ ደግሞ 7000043195037 መሆኑን አውቆ ህብረተሰቡ ድጋፉን እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረበው ኮሚቴው ህብረተሰቡ ከሁለቱ አካውንት ውጪ እንዳይጠቀም ጠይቋል።

- ማሰታውቂያ -

“እግርኳስ ሲጠራ በቀዳሚነት የሚጠራ ሰው ነው
በክለብም ሆነ በብሄራዊ ቡድን ደረጃ ሀገሩን ያገለገለው ይኸው ባለሙያ አሁን ላይ ታሟል እሱን ለማዳን የምንችለውን እያደረግን ነው” ያለው ኮሚቴው “አሰልጣኝ አስራት በጭንቅላቱ ግራ የኋሏ ክፍል እጢ በመገኘቱ ግራ ጆሮው አይሰማም ቀኙ የሚሰማው በማዳመጫ እየታገዘ ነው ቶሎ ካልታከመ ለጤናው ስለሚያሰጋው ቶሎ ኦፕራሲዮን መደረግ አለበት በተለይ ተጨዋቾች አሰልጣኞኝ ቡድኖች የስፖርት ቤተሰቡ እንዲሁም የሰራባቸው ክለቦች በአስቸኳይ ድጋፍ አድርገው አሰልጣኝ አስራት ህክምናውን እንዲከታተል መደረግ አለበት ድጋፍ አድራጊ ወገኖቻችንም ይህን ታሳቢ አድርገው ድጋፋቸውን እንዲሰጡ እንጠይቃለን”ብሏል።

የኮሚቴው ሰብሳቢ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻው እንደተናገሩት “ከመጀመሪያው ጀምሮ የኢትዮጵያን እግር ኳስ አገልግለናል በተጨዋችነት ክለቦቻችንና ብሄራዊ ቡድኑንም አገልግሏል የሱ ምክትል ሆኜ ሁለት የሴካፋ ዋንጫ አግኝተናል በወቅቱ ለብሄራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ወርሃዊ ደመወዝ 1500 ለምክትሉ ደግሞ 1200 ይከፈለን ነበር. በዚህ ምን ታጠራቅማለህ…? ስለዚህ ነው የኢትዮጵያን ህዝብ ድጋፍ የጠየቅነው ህዘቡን አስጨፍሯል አስደስቷል የህዝቡን አንድነት አስጠብቋል
ያ ውለታው መመለስ አለበት” ሲሉ ተናግረዋል።

ኮሚቴው እንዳብራራው “አሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ተደግፈው መጥተው ለእኛ ኮሚቴ እውቅና ሰጥተዋል እስካሁንም የገባው ብር ወደዚህ ኮሚቴ አካውንት እንደሚዞር ተስማምተናል ከኢትዮጵያ ውጪ የተከፈተው ጎፈንድሚ በልጁ የተከፈተ ነው በዚህ ላይ መረጃ እንለዋወጣለን የሀገር ውስጥ ግን በዚህ ኮሚቴ ስር ብቻ ይሆናል አሰልጣኝ አስራትን ለመርዳት የቃል የገቡ ወገኖች አሉ ቃል መግባትን ትርጉም የምንሰጠው በእኛ አካውንት ብሩ ሲገባ ነው” ሲል አስረድቷል።

ኮሚቴው በሰጠው በዚሁ መግለጫ “የአውሮፕላን የደረሰ መልስ ቲኬት ወጪ የህክምና ክትትልና ሌሎች ወጪዎችን ሳይጨምር ለኦፕራሲዮኑ ብቻ ከ35 ሺህ ዶላር በላይ ተጠይቋል ቱርክ ህንድና ታይላንድ እየተሞከረ ነው ከጊዜ ከገንዘቡና ከጥሩ ህክምና አንፃር የትኛው የተሻለ ነው የሚለውን ቶሎ ወስነን ህክምናውን እንዲከታተል እናደርጋለን” በማለት ኮሚቴው መግለጫውን ሰጥቷል።

በራስ ሆቴል በነበረው መግለጫ ላይ እንደተጠቀሰው የሰሜን ኢትዮጵያ የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ተጨዋቾች ማህበር 2 ሺህ ዶላር ለመስጠት መወሰኑም ይፋ ሆኗል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ መድኅን ድሬዳዋ ከተማን ረቷል
Next Article አሰልጣኝ ገብረ መገድን ሃይሌ ይግባኝ እንደሚጠይቁ አስታወቁ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችLIVESCORE

ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ከ ወልቂጤ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ

hatricksport team By hatricksport team 5 years ago
ወጣቱ ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑሪ ባህርዳር ከተማን ተቀላቅሏል!!
የመሀል ተከላካዩ የአብስራ ሙሉጌታ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተመለሠ።
ለሊጉ የዋንጫ ክብር እየተፋለሙ የሚገኙት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መቻል ጨዋታዎቻቸውን ሲያሸንፉ ፤ ወልቂጤ ከተማም በሊጉ መቆየቱን ያረጋገጠበትን የድል ውጤት አስመዝግቧል !!
አዳማ ከተማ ይታገሱ እንዳለን በዋና አሰልጣኝነት ሾሟል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?