By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ መድኅን ድሬዳዋ ከተማን ረቷል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችድሬዳዋ ከተማየጨዋታ ዘገባኢትዮጵያ መድህንቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ መድኅን ድሬዳዋ ከተማን ረቷል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 3 years ago
Share
SHARE

በሊጉ የ24ኛ ሳምንት የሶስተኛ ቀን መርሀግብር ሁለተኛ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድኅን ድሬዳዋ ከተማን 3 – 0 አሸንፏል ።

በጨዋታው በኢትዮጵያ መድኅን በኩል በ23ኛው ሳምንት በሲዳማ ቡና በተረቱበት ጨዋታ ከነበረው የመጀመሪያ አሰላለፍ ሶስት ለውጦችን በማድረግ ፀጋሰው ድማሙ ፣ አብዱልከሪም መሀመድን እና ተካልኝ ደጀኔን በያሬድ ካሳዬ ፣ ቻላቸው መንበሩ እና ቴዎድሮስ በቀለ ተክተው ገብተዋል ። በድሬዳዋ ከተማ በኩል በሳምንቱ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በረቱበት ጨዋታ ከነበረው ምርጥ አስራአንድ አንድ ቅያሪዎ በማድረግ በጋዲሳ መብራቴ ምትክ ሙኸዲን ሙሳን አሰልፈዋል ።

በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ኢትዮጵያ መድኅኖች ብለጫ ወስደው መጫወት የቻሉበት የተሻለ የግብ ዕድሎችን የፈጠሩበት ግቦችንም ማስቆጠር የቻሉበት ነበር ።

- ማሰታውቂያ -

በአንፃሩ በድሬዳዋ ከተማ በኩል በተወሰደባቸው ብልጫ ወደ ኋላ ለማፈግፈግ የተገደዱ ሲሆን እግራቸው ስር የሚገቡ ኳሶችን በረጅም ወደ ተጋጣሚያቸው የግብ ክልል ለማድረስ ቢጥሩም ስኬታማ ጊዜን አላሰለፉም ።

በአጋማሹ ቀዳሚ ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራ በ15ኛው ደቂቃ ላይ ሲመዘገብ ሀቢብ ከማል ከቅጣት ምት በቀጥታ ወደ ግብ ያደረገው ሙከራ በድሬዳዋ ከተማው ግብ ጠባቂ ዳንኤል ተሾመ ተመልሷል ።

ከዚህኛው ሙከራ ዘጠኝ ደቂቃዎች በኋላ ኢትዮጵያ መድኅኖች መሪ የሆነበት ግብ አስቆጥረዋል ። ወገኔ ገዛኸኝ ከባሲሩ ኡመር የደረሰውን ኳስ በሳጥኑ የግራ አቅጣጫ ሆኖ በመቀበል ኳስ እና መረብን አገናኝቷል ።

እንደ አጀማመሩ በነበረው የጨዋታ እንቅስቃሴ የቀጠለው ጨዋታ በመጀመሪያ አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይም ሌላ ግብ ሲያስተናግድ ኢትዮጵያ መድኅን እና ወገኔ ገዛኸኝ በግቡ ላይ ስማቸዉን አስፍረዋል ።

የመጀመሪያውን ግብ ያስቆጠረው ወገኔ ገዛኸኝ ከሳጥን ውጪ ቀለል አድርጎ ወደ ግብ የመታው ኳስ በዳንኤል ተሾመ መረብ ላይ በድጋሚ አርፏል ።

የመጀመሪያው አጋማሽም በኢትዮጵያ መድኅን የ2 – 0 አሸናፊነት ተጠናቋል ።

በጨዋታው የሁለተኛ አጋማሽ ክፍለ ጊዜ ድሬዳዋ ከተማዎች ጥሩ መነቃቃትን በማሳየት ወደ ጨዋታው ለመመለስ ጥረቶችን አድርገዋል ። ነገር ግን ለግብ የቀረበ እና ኡቡበከር ኑሪን የፈተነ የግብ ሙከራ በማድረግ ረገድ ደክመው ታይተዋል ።

በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች ምክንያት በተረጋጋ መንፍስ ጨዋታውን በማድረግ ላይ የነበሩት ኢትዮጵያ መደኅኖች በ66ኛው ደቂቃ ላይ ኳስ እና መረብን አገናኝተዋል ።

የመጀመሪያው ግብ ሲቆጠር አመቻችቶ ያቀበለው ባሲሩ ኡመር ከመስመር ያሻገረውን ኳስ በግንባር ተገጭቶ በዳንኤል ተሾመ የተመለሰውን ኳስ ብሩክ ሙሉጌታ 3ኛው ግብ ከመረብ አሳርፏል ።

በቀጣዮቹ ደቂቃዎች ላይ ድሬዳዋ ከተማዎች ቀደም ብሎ ከነበራቸው በተሻለ ወደ ፊት ለመድረስ የቻሉበት ነበር ። ነገር ግን የጠራ የግብ ሙከራ ከመፍጠር አንፃር አሁንም ድሬዳዋ ከተማዎች ተቸግረው ቆይተዋል ።

የመጨረሻ ደቂቃዎች የድሬዳዋ ከተማዎች ጥረቶች ሳይሳኩ ጨዋታው በኢትዮጵያ መድኅን የ3 – 0 አሸናፊነት ተጠናቋል ።

በ25ኛው ሳምንት ጨዋታዎች በመጪው ግንቦት 14(ሰኞ) ከ12:00 ጀምሮ ድሬዳዋ ከተማ ወልቂጤ ከተማን ሲገጥም በተከታዩ ቀን ከ9:00 ጀምሮ ኢትዮጵያ መድኅን ከሀዋሳ ከተማ ጋር ይጫወታሉ ።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የሱራፌል ዳኛቸዉ ሁለት ጎሎች አፄዎቹን ባልድል አድርገዋል !!
Next Article ለአሰልጣኝ አስራት ሃይሌ ኦፕራሲዮን ወጪ ብቻ ከ35 ሺህ ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችኢትዮጵያ ቡናዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ኢትዮጵያ ቡና አዲስ ተጫዋች ሲያስፈርም የአማካኙን ዉል አድሷል!!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 5 years ago
የስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዓበይት ጉዳዮች።
የኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች ቡድን አሰላለፍ !
“በኳሱ ገና ጀማሪ ነኝ፤ ለታላቅ ተጨዋችነትም ለመብቃት ጠንክሬ እሰራለው”ብሩክ በየነ /ሐዋሳ ከተማ/
ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?