By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የጨዋታ ዘገባ | የሱራፌል ዳኛቸዉ ሁለት ጎሎች አፄዎቹን ባልድል አድርገዋል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግፋሲል ከነማለገጣፎ ለገዳዲየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | የሱራፌል ዳኛቸዉ ሁለት ጎሎች አፄዎቹን ባልድል አድርገዋል !!

Mussie Girmay
Mussie Girmay 3 years ago
Share
SHARE

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር የሀያ አራተኛ ሳምንት ሶስተኛ ዕለት ጨዋታ የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ቡድን ፋሲል ከነማ በሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የሚገኘዉን ለገጣፎ ለገዳዲ 2ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።

በሀያ ሶስት ነጥቦች እና አስራ አንድ ደረጃዎች ተበላልጠው የዕለቱ የቀን ዘጠኝ ሰዓት መርሐግብር ለመከወን ወደ ሜዳ በገቡት የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም ሁለቱም ቡድኖች ለግብ የቀረቡ ጥሩ የሚባሉ ሙከራዎችን ማድረግ ሲችሉ ተስተውሏል። በተለይ አፄዎቹ የጨዋታውን የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በመቆጣጠር እና አልፎ አልፎም በመስመር በኩል ብልጫ በመዉሰድ በጨዋታዉ በቁጥር በርከት ባሉ አጋጣሚዎች ግብ ለማስቆጠር ሲጥሩ ተስተውሏል። በተቃራኒው በአብዛኛው የጨዋታ እንቅስቃሴ በመከላከል ሲያሳልፉ የነበሩት ለገጣፎዎችም በጨዋታው ዕድሎችን ለመፍጠር ሲጥሩ ተስተውሏል።

 

- ማሰታውቂያ -

በዚህም በጨዋታው የመጀመሪያ ደቂቃ ላይ ሱራፌል ዳኛቸዉ ከቀኝ መስመር በኩል ጥሩ ኳስ በረጅሙ ለናትናኤል ገ/ጊዮርጊስ አቀብሎት የነበረ ቢሆንም ተጫዋቾች ለጥቂት ያመለጠዉ ኳስ አጋጣሚው በአፄዎቹ በኩል አስቆጭ ነበር ማለት ይቻላል። ከዚች ሙከራ በኋላም በጥቂት ደቂቃዎች ልዩነት በሜዳዉ የቀኝ መስመር በኩል የተገኘዉን የቅጣት ምት ኳስ አጥቂዉ ካርሎስ ዳምጠዉ በቀጥታ ወደ ግብ ሞክሮ የነበረ ቢሆንም ኳሷ የግቡን ቋሚ ነክታ ወደ ዉጭ የወጣችበት አጋጣሚም በለገጣፎዎች በኩል የተደረገች አስደናቂ ሙከራ ነበረች ።

በዚህ ሂደት በቀጠለዉ የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም ለገጣፎዎች በመሐመድ ፤ አማኑኤል እንዲሁም ካርሎስ ዳምጠዉ አማካኝነት ጥሩ ጥሩ የግብ ዕድሎችን መፍጠር ችለዉ የነበረ ቢሆንም በተቃራኒው በአጋማሹ መገባደጃ ወቅት ግን ግብ ለማስተናገድ ተገደዋል። በዚህም በ45ተኛው ደቂቃ ከአፄዎቹ የግራ ማጥቃት በኩል አማካዩ በዛብህ መለዮ ያቀበለዉን ኳስ ሱራፌል ዳኛቸዉ ወደ ግብነት በመቀየር ክለቡን መሪ ማድረግ ችለዋል።

ከዕረፍት መልስ በተመሳሳይ የጨዋታ መንግድ የቀጠለው የሁለቱ ክለቦች ጨዋታም በሙከራ ረገድ ግን በንፅፅር የተቀዛቀዘ አጋማሽ ሁኖ ተስተውሏል። በዚህ ሂደት በቀጠለዉ ጨዋታም በ52ተኛዉ ደቂቃ ላይ አፄዎቹ ጥሩ ዕድል መፍጠር ችለዉ ነበር በዚህም ከመሐል ክፍል ይሁን ለአጥቂዉ ኦሲ ማዉሊ ያቀበለዉን ኳስ ግብ ጠባቂዉ በፍጥነት ያወጣዉ አጋጣሚ ጥሩ ለግብ የቀረበ ሙከራ ነበር ማለት ይቻላል።

በንፅፅር ከመጀመሪያው አጋማሽ ይልቅ ደካማ የነበሩት ለገጣፎዎች በሁለተኛዉ አጋማሽ ተጠቃሽ የሚባል ኢላማዉን የጠበቀ ሙከራ ለማድረግ ሲቸገሩ ፤ በተቃራኒው በጨዋታውም የመጨረሻ ደቂቃ ላይ ግን ሁለተኛ ግብ አስተናግደዋል። በዚህም በዕለቱ ድንቅ ሲንቀሳቀስ የነበረዉ ሱራፌል ዳኛቸዉ ከመሐል ሜዳ አካባቢ ድንቅ ኳስ የኮፊ ሜንሳህ መረብ ላይ አሳርፎ ክለቡ ፋሲል ከነማ 2ለ0 እንዲያሸንፍ ማድረግ ችሏል።

ዉጤቱን ተከትሎም በጨዋታዉ ድል የቀናቸዉ አፄዎቹ ነጥባቸዉን ወደ 37 ነጥብ ከፍ በማድረግ አራተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ በተቃራኒው ለገጣፎዎች ደግሞ በ11 ነጥብ በሰንጠረዡ ግርጌ ላይ ተቀምጠዋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Mussie Girmay
Follow:
Managing Editor at Hatricksport Website
Previous Article የኢትዮጵያ መድን ና ሲዳማ ቡና የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ ይፋ ሆነዋል።
Next Article የጨዋታ ዘገባ | ኢትዮጵያ መድኅን ድሬዳዋ ከተማን ረቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ድሬዳዋ ከተማሪፖርትየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሽንፈት አስተናገደ።

hatricksport team By hatricksport team 8 years ago
“የስታዲየም ግንባታና ባለቤትነት እኔን አይመለከትም” የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን
ሀዋሳ ከተማ ወደ ድል ተመልሷል
የኃይሌ ገብረስላሴን ዝምታ የሰበረ አነጋጋሪ ቃለ-ምልልስ ነገ ለንባብ በምትበቃው ተወዳጇ እና ተናፋቂዋ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ ላይ ይጠብቁ!
ከኮትዲቫዋር ድላችን በኋላ ከኛ ብሔራዊ ቡድን ጋር ለመጫወት የማይፈልግ ሀገር የለም” አቶ ኢሳያስ ጅራ /የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?