By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.

ድሬዳዋ ከነማ

ድሬዳዋ ከነማ 

አሰልጣኝ ፡  ዘላለም ሽፈራው

dire-dawa-city-fc

ምስረታ ፡ 1996

ድሬደዋ ከነማ በ 1996 ተመስርቶ በ 1998 ብሔራዊ ሊግ መግባት ቻለ፡፡  በ 2000 ደግሞ ፕሪሚየር ሊጉን ተቀላቀለ፡፡ ለሦስት አመት በሊጉ ሲቆይ ላመውረድ በመታገል ነው፡፡ ይሁንና በመጨረሻው እየተሳካለት በሊጉ ታይቷል፡፡

ምስረታ

ድሬደዋ ከነማ ለረዥም ጊዜ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ከፍተኛ አስተዋፅኦ የነበራትን የድሬደዋ ከተማን እንዲወክል የተቋቋመው በ 1996 ዓ/ም ነበር፡፡ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ሻምፒዮን ጭምር የሆኑ ክለቦች ባለቤት የነበረችው ድሬደዋ እግር ኳስ ተዳክሟል በሚል ወደ ቀድሞ ስፍራን መመለስ አላማ በደረ…..ነው የተቋቋመው ገናና ስም ለመመለስ የተቋቋመው ድሬደዋ ከነማ በ 1997 ለተደረገ የኢትዮጵያ የክልል ክለቦች ውድድርና ግምገማ የተሻለ ሆኖ በመገኘቱ ወደ ብሔራዊ ሊግ እንዲያልፍ ተወሰነ፡፡ እናም በ 1998 በብሔራዊ ሊግ ለመወዳደር በቃ፡፡


በብሔራዊ ሊግ

ድሬደዋ ከነማ በተሳተፍበት የመጀመሪያ አመት ውጤታማ አልሆነም በቀጣዩ አመት 1999 ከፍተኛ ፉክክር የተደረገበትን ውድድር በቀዳሚነት በማጠናቀቅ ሻምፒዮን በመሆን ጭምር ነው ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ያለፈው፡፡ በተለይ ከሰበታ ከነማና ደደቢት ጋር የተደረገው ፉክክር ጠንካራ ነበር፡፡

በፕሪሚየር ሊግ

 

በ 1999 ብሄራዊ ሊግ ስኬታማ የሆነው ድሬደዋ ከነማ በአዲሱ ሚሊኒየም 2000 ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መሳተፍ ቻለ፡፡ ይሁንና ጠንካራ ተፎካካሪ መሆን አልቻለም፡፡ በ 2001 ዓ/ምም ቢሆን ላለመውረድ መታገል ነበር ቀዳሚ ስራው፡፡ በተለይ የመጀመሪያው ዙር የሊጉ የደረጃ ሠንጠረዥ የመጨረሻ ጠርዝ ይዞ ማጠናቀቁ በቀጣይ አመት ወደ መጣበት ብሔራዊ ሊግ መመለሱ አይቀርም የሚል ግምት አሰጥቶት ነበር፡፡ በሁለተኛው ዙር ግን ባልተጠበቀ ሁኔታ የመጀመሪያዎቹን አራት ጨዋታዎች በተከታታይ በማሸነፍ አንሰራራ፡፡ የቀጣይ ጨዋታዎችም ጥሩ ነጥብ በመሰብሰቡ ከመውረድ ተርፏል፡፡

          በ 2002 መጀመሪያ በሊጉ እንዲቆይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከተለትን አሸናፊን ግርማን በሜታ አቦ ቢራ ተነጠቀ፡፡ በሊጉም ስኬታማ አልሆነም ይሁንና እንዳለፈው አመት ሁሉ በሁለተኛው አጋማሽ አንሰራራ፡፡ በሜዳው ሦስት ተከታታይ ጨዋታዎችን ካሸነፈ በኃላ ወደ ሀዋሳ በማቅናት ከደቡብ ፖሊስ አቻ ተለያይቷል፡፡ አዲስ አበባ ላይ ባንኮችን ካሸነፈ በኃላ ድሬደዋ ላይ መድንን መድገሙ ነጥቡን ከፍ አደረገለት፡፡

about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?