By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጫዋቾች የማበረታቻ ሽልማት ተካሄደ !!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችኢትዮጵያ ንግድ ባንክየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጫዋቾች የማበረታቻ ሽልማት ተካሄደ !!

Biruk Hanchacha
Biruk Hanchacha 3 years ago
Share
SHARE

 

የ2015 ዓ/ም የዉድድር ዘመን ላይ በተሳተፉበት የዉድድር እርከኖች ላይ ሻምፒዮን ለሆኑት ለወንዶቹ ለዋናዉ እና ከ17 ዓመት በታች ለሆነዉ ቡድን እንዲሁም ለሴቶች ቡድኑ የእዉቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል።

የእዉቅና እና የሽልማት መርሀ ግብሩ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚንስትር ደኤታ አንባሳደር መስፍን ቸርነትን ጨምሮ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

በ2015 ዓ/ም የዉድድር ዘመን በወንዶች ከፍተኛ ሊግ በምድብ ለ ሻምፒዮን በመሆን ወደ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላደጉት ለወንዶች ቡድን እንዲሁም በሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ለሆኑት ለሴቶች ቡድን እና የኢትዮጵያ እና የአዲስ አበባ ከተማ ዉድድሮች ላይ ሻምፒዮን ለሆነዉ ከ17 ዓመት በታች ቡድናቸዉ ለእያንዳንዳቸዉ እንደተጫወቱት የጨዋታ ብዛት እና እንደሰጡት የአገልግሎት መጠን ከ650,000 ብር አንስቶ እስከ 75,000 ብር ተበርክቶላቸዋል።

- ማሰታውቂያ -

በዛሬው የሽልማት መርሀ ገብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለክለቡ ተጫዋቾች አጠቃላይ ከአስራ አምስት ሚሊዮን ብር በላይ ሸልሟል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ደመወዙ ይፋ ባልተደረገበት መድረክ ፋሲል ከነማ       አሰልጣኝ ውበቱ አባተን መሾሙን አስታወቀ…
Next Article ቅዱስ ጊዮርጊስ የተጫወቹን ኮንትራት አራዝሟል!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሪፖርትአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ

ሰበታ ከተማ ጦሮቹን በማሸነፍ የዋንጫ ተፋላሚ መሆኑን አረጋግጧል

hatricksport team By hatricksport team 6 years ago
Work-Life Balance Is a Cycle, Not an Achievement
​የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታ መርሃ ግብር
የጣና ሞገዶቹ ተከላካይ አስፈርመዋል!!
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ቢቀናውም ሻምፒዮን መሆን ሳይችል ቀርቷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?