በካፍ ኮንፌድሬሽን ካፕ የዛንዚባሩ ዚማሞቶ 2ለ1 በሆነ የድምር ውጤት አሸንፈው ያለፉት ወላይታ ዲቻዎች ዛሬ በሐዋሳ አለማቀፍ እስቴድየም የግብፁን ጠንካራ ተፋላሚ ዛማሌክን 2ለ1 በሆነ...
በ15ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ ሐዋሳ ከተማ ከ ቅዱስ ጊዮጊስ አገናኝቶ በባለሜዳዮቹ ከሙሉ ጨዋታ ጋር 4ለ1 በማሸነፍ ነጥቡን 18 ማድረስ ችሏል። ባለሜዳዎቹ...
በኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ 13ተኛ ሳምንት ጨዋታ ሐዋሳ ከተማን ከአርባ ምንጭ አገናኝቶ 1ለ1 ነጥብ ተጋርተዋል፡፡ ባለ ሜዳዎቹ...
ሀዋሳ ከተማ የአዳማ አቻውን 3ለ2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡በጨዎታው የመጀመርያ ደቂቃዎች እንግዳዎቹ አዳማ ከተማዎች በኳስ ቁጥጥሩ የተሻሉ ቢሆኑም ቶሎ ቶሎ ወደ ግብ በመድረስ ጫና...
በ11ኛ ሳምንት የኢትዮጽያ ፕሪሚየር ሊግ ሐዋሳ ከተማ ከኢትዮ ኤሌትሪክ አገናኝቶ 0ለ0 ተለያይተዋል፡፡ ጨዋታው በተጀመረ በሁለተኛው ደቂቃ ዮሐንስ ሴጌቦ ከግራ መስመር ያሻገረውን ግሩም ኳስ...
በኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ሐዋሳ ከተማ በሜዳው መቐለ ከተማ አስተናግዶ 0ለ0 በሆነ ውጤት ነጥብ ተጋርተዋል፡፡ በሁለቱም ክለቦች ደጋፊ ያማረ ዝማሬ ነበር ጨዋታው የተጀመረው፡፡...
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ተኛ ሳምንት ጫዋታ ሲዳማ ቡና ከ ወላይታ ዲቻ ያገናኘው ጫወታ ከመጀመሩ በፊት የሁለቱ ክለብ ደጋፊዎች ለቡድን መሪ እና አሰልጣኞች የባህል...
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 6ኛ ሳምንት በምድብ- ለ እሚገኙትን ደቡብ ፖሊስ ከ ጅማ አባቡና አገናኝቶ ባለሜዳዎቹ ደቡብ ፖሊሶች 2ለ1በሆነ ውጤት ማሽነፍ ችለዋል፡፡ በጨዋታው ወደ...
በአትዮጵያ ፕሪሜርሊግ 7ተኛ ሳምንት ሐዋሳ ከተማ በሜዳው ድሬዳዋ ከተማን እያደር እንደ ወይን እየጣፈጠ በሚገኘው በአንጋፋው ተጨዋቾች ሙሉአለም ረገሣ ጎል 1ለ0 አሸንፏል፡፡ በደጋፊዎች ዝማሬ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident