በ21ኛ ሳምንት የመጨረሻ የመርሃ ግብር ጨዋታ በ11:30 ኢትዮጵያ ቡና ወላይታ ድቻ በሁለተኛው አጋማሽ በተገኙ ሦስት ጎሎች አሸንፏል፡፡
ሁለተኛው አጋማሽ በ47’ኛ ደቂቃ ላይ መስዑድ መሀመድ ከ15.50 ከሳጥኑ ጠርዝ የወላይታ ድቻ ግብ ጠባቂ ወንደሰን አሸናፊን አቋቋም ተመልክቶ አስደናቂ ጎል አስቆጥሮ ቡናን ቀዳሚ አድርጓል፡፡በዙም ሳይቆይ በ49 ደቂቃ ላይ ከመስመር የተሻገረውን ኳስ ከመረብ አዋህዶ 2-0 ቡና እንዲመራ አስችሏል፡፡
በጨዋታው ማብቂያ 93ኛ ደቂቃ ላይ በተገኘ ቅጣት ምት ጋቶች ፓኖም በአስደናቂ ቅጣት ምት ለቡና 3ኛ ጎል ሲያስቆጥር ለራሱ በኘሪሜየር ሊጉ 7ኛ ጎሉን አሰቆጥሮ የጨዋታው ማብቂያ ሆኗል፡፡
- ማሰታውቂያ -
በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ ቡና አንድ ደረጃዎችን አሻሽሎ በ35 ነጥብ በ11የጎል ክፍያ 4ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል::
የደረጃ ሰንጠረዥ እና ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎችን ደረጃ ይመልከቱ
# | ክለብ | ተጫ | ልዩ | ነጥብ |
---|---|---|---|---|
1 | ቅዱስ ጊዮርጊስ | 20 | 19 | 38 |
2 | ደደቢት | 21 | 11 | 36 |
3 | ሲዳማ ቡና | 21 | 6 | 36 |
4 | ኢትዮጵያ ቡና | 21 | 11 | 35 |
5 | አዳማ ከተማ | 21 | 4 | 34 |
6 | አርባምንጭ ከተማ | 21 | 3 | 29 |
7 | ፋሲል ከተማ | 20 | 0 | 29 |
8 | ሀዋሳ ከተማ |
21 | 2 | 27 |
9 | ወልዲያ ከተማ |
21 | 0 | 27 |
10 | ኢትዮ ኤሌክትሪክ | 21 | -1 | 24 |
11 | መከላከያ |
21 | -10 | 24 |
12 | ጅማ አባቡና |
21 | -3 | 23 |
13 | ድሬዳዋ ከተማ | 21 | -8 | 22 |
14 | ወላይታ ድቻ |
21 | -10 | 22 |
15 | አዲስ አበባ ከተማ |
21 | -9 | 16 |
16 | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 21 | -15 | 16 |
ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች